Embassy of Ethiopia in Pretoria

Embassy of Ethiopia in Pretoria This is the Official page of the Embassy of Ethiopia in South Africa.

This is the official page of the Embassy of the Federal Democratic Republic of Ethiopia in Pretoria,south Africa .

Today marks African Union Day,As a founding member of the OAU/AU and a country with foreign policy rooted in Pan-African...
09/09/2026

Today marks African Union Day,
As a founding member of the OAU/AU and a country with foreign policy rooted in Pan-Africanism and the causes of regional integration and African agency, Ethiopia shares this day with African brothers and sisters by joining hands in the effort to create the peaceful and prosperous Africa we want.
This year’s African Union Day on Pagume 4 2018, coincides with the Day of Harmony. Under the shared vision of the AU, Africa will shape its bright future with its own hands guided by our indigenous values and the principle of synergy.

The Ministry of Foreign Affairs of Ethiopia

09/09/2026
09/09/2026
ከዓድዋ ተራሮች የነፃነት አርማ እስከ ታላቁ የሕዳሴ ግድብ ድል የደረስነው በሕብረ-ብሔራዊ አንድነታችን ነው። ኅብረ-ብሔራዊ አንድነታችንን በማጽናትና የወል ትርክታችንን በማጎልበት ሀገራችንን ...
09/09/2026

ከዓድዋ ተራሮች የነፃነት አርማ እስከ ታላቁ የሕዳሴ ግድብ ድል የደረስነው በሕብረ-ብሔራዊ አንድነታችን ነው። ኅብረ-ብሔራዊ አንድነታችንን በማጽናትና የወል ትርክታችንን በማጎልበት ሀገራችንን ወደ ላቀ የማንሠራራትና የብልጽግና ከፍታ እናሸጋግራለን! #ኀብርቀን #የኢትዮጵያማንሠራራት

The Ministry of Foreign Affairs of Ethiopia

09/09/2026

የኅብር ቀን
"ኢትዮጵያችን በሀገር በቀል እሴቶቿ፤ የነገውን ብሩህ ተስፋዋን በገዛ እጆቿ እየቀረጸች ትገኛለች!
በትውልድ ቅብብሎሽ ያገኘናቸውን ድንቅ የሀገር በቀል እሴቶቻችንን በማጎልበት እና በመደመር ፍልስፍና በመመራት፣ ለጽኑ ኅብረብሔራዊ አንድነታችን የማይናወጥ መሠረት ጥለናል። ታሪካዊውን ሀገራዊ ምክክር የመጀመር የታሪክ እጥፋት ተነስተን፣ የሁሉም ዜጎቻችንን ሕይወት ከሚለውጡ ሰው-ተኮር የኮሪደር ልማታችን፣ የበጎ ፈቃድ ስራዎቻችን እንዲሁም የአረንጓዴ ዐሻራ መርሃግብርን በተግባር እውን እስከማድረግ ድረስ፤ ሁላችንም በአንድነት ስንቆም የጋራ ትርክቶቻችን ወደ ጋራ ስኬት እንደሚያሻግሩን በተግባር አሳይተናል።
እኛ የምንገነባው አካታች የሆነች፣ በኢኮኖሚ ራሷን የቻለች፣ የአብሮነትና መረዳዳት ባህል የጎለበተባት ጠንካራ ሀገር ብቻ ሳይሆን የሁሉንም ኢትዮጵያውያን የጋራ ታላቅነትና እምቅ አቅም በተግባር እያረጋገጥን እንገኛለን። በአንድነት ወደ ብልጽግና ጉዟችን እንቀጥላለን።
አንድ ህዝብ፣ ታላቅ ሀገር ኢትዮጵያ!" - ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)
The Ministry of Foreign Affairs of Ethiopia

የኅብር ቀንኢትዮጵያችን በሀገር በቀል እሴቶቿ፤ የነገውን ብሩህ ተስፋዋን በገዛ እጆቿ እየቀረጸች ትገኛለች!በትውልድ ቅብብሎሽ ያገኘናቸውን ድንቅ የሀገር በቀል እሴቶቻችንን በማጎልበት እና በመ...
09/09/2026

የኅብር ቀን
ኢትዮጵያችን በሀገር በቀል እሴቶቿ፤ የነገውን ብሩህ ተስፋዋን በገዛ እጆቿ እየቀረጸች ትገኛለች!
በትውልድ ቅብብሎሽ ያገኘናቸውን ድንቅ የሀገር በቀል እሴቶቻችንን በማጎልበት እና በመደመር ፍልስፍና በመመራት፣ ለጽኑ ኅብረብሔራዊ አንድነታችን የማይናወጥ መሠረት ጥለናል። ታሪካዊውን ሀገራዊ ምክክር የመጀመር የታሪክ እጥፋት ተነስተን፣ የሁሉም ዜጎቻችንን ሕይወት ከሚለውጡ ሰው-ተኮር የኮሪደር ልማታችን፣ የበጎ ፈቃድ ስራዎቻችን እንዲሁም የአረንጓዴ ዐሻራ መርሃግብርን በተግባር እውን እስከማድረግ ድረስ፤ ሁላችንም በአንድነት ስንቆም የጋራ ትርክቶቻችን ወደ ጋራ ስኬት እንደሚያሻግሩን በተግባር አሳይተናል።
እኛ የምንገነባው አካታች የሆነች፣ በኢኮኖሚ ራሷን የቻለች፣ የአብሮነትና መረዳዳት ባህል የጎለበተባት ጠንካራ ሀገር ብቻ ሳይሆን የሁሉንም ኢትዮጵያውያን የጋራ ታላቅነትና እምቅ አቅም በተግባር እያረጋገጥን እንገኛለን። በአንድነት ወደ ብልጽግና ጉዟችን እንቀጥላለን።
አንድ ህዝብ፣ ታላቅ ሀገር ኢትዮጵያ!


Guyyaa Waloomaa
Biyyi keenya Itophiyaan duudhaashee biyyaa maddeen, abdii ifaa egeree ishee ofiisheetiin bocaa jirti!
Duudhaalee ajaa’ibsiisaa biyyaa maddaniifi walrharkaa fuudhinsa dhalootaatiin arganne gabbisuufi falaasama Ida'amuutiin hogganamnee, tokkummaa keenya sab-daneessa cimaa ta'eef bu’uura hin raafamnerra keenyeerra. Boqonnaa seenaa haaraa marri biyaalessaa seena-qabeessa ta'e eegaluurraa kaanee, misooma kooriidarii nama giddu-galeessa godhatee jireenya lammiilee keenya hundaa jijjiiru, hojiiwwan keenya tola ooltummaa akkasumas Sagantaa Ashaaraa Magariisa qabatamaan hanga hojiirra oolchuutti, hundi keenya yoo waliin dhaabbannu seenessi keenya waloo gara milkaa’ina walootti akka nuceesisan agarsiifneerra.
Nuti kan ijaarru, biyya cimtuu haammattuu taate, diinagdeedhaan of dandeesse, aadaan waloomaafi wal-gargaarsaa itti dagaage qofa osoo hin taane, guddummaan waloofi humni kuufamaa Itoophiyaanota hundaa keessatti mul'atu gochaan mirkaneessaa jirra. Tokkummaadhaan imala badhaadhinaa keenyaa itti fufna.
Uummata tokko, biyya guddoo Itoophiyaa!
Abiy Ahmed Ali

08/09/2026

ጳጉሜን 3 የጽናት ቀን
ለሀገረ-መንግሥታችን ዘላቂነትና ሉዓላዊነት ሲሉ ውድ ሕይወታቸውን የከፈሉትን የጀግኖቻችንን ታሪካዊ መስዋዕትነት በከፍተኛ ሀገራዊ ክብር የምንዘክርበት ዕለት ነው፡
Office of the Prime Minister-Ethiopia

የጽናት ቀንኢትዮጵያን ስናስብ፣ ሌት ተቀን በጽናት በመቆም ሀገርን ከጠላት ለመጠበቅ ወጥተው ለሚያድሩት ብርቱ የፀጥታ ኃይሎቻችን ቅድሚያ ሳንሰጥ ስለ ሁለንተናዊ ከፍታ ማሰብ ፈጽሞ አይቻልም፡፡...
08/09/2026

የጽናት ቀን
ኢትዮጵያን ስናስብ፣ ሌት ተቀን በጽናት በመቆም ሀገርን ከጠላት ለመጠበቅ ወጥተው ለሚያድሩት ብርቱ የፀጥታ ኃይሎቻችን ቅድሚያ ሳንሰጥ ስለ ሁለንተናዊ ከፍታ ማሰብ ፈጽሞ አይቻልም፡፡ ለዚህም ነው በዚህ የጽናት ቀን፣ ለሀገረ-መንግሥታችን ዘላቂነትና ሉዓላዊነት ሲሉ ውድ ሕይወታቸውን የከፈሉትን የጀግኖቻችንን ታሪካዊ መስዋዕትነት በከፍተኛ ሀገራዊ ክብር የምንዘክረው፡፡
ዛሬ ላይ ሀገራችን በራሷ ዕውቀትና በልጆቿ አቅም የላቀ የቴክኖሎጂ ብቃት ያላቸውን ሰው አልባ አውሮፕላኖችን፣ ዘመናዊ የታጠቁ ወታደራዊ ተሽከርካሪዎችን፣ ከባድ መሣሪያዎችንና መድፎችን፣ እንዲሁም ተተኳሽ ጥይቶችን በራሷ ወታደራዊ ኢንዱስትሪዎች ማምረት ችላለች፡፡ ይህ በራስ የመቆም አቅም፣ የሕዝባችን ሰላምና የሁለንተናዊ ኢኮኖሚ እድገታችን ጽኑ መሠረት በመሆኑ፣ ሀገራዊ ጽናታችንን በተጨባጭ ልማትና በጠንካራ የመጠበቅና የመከላከል አቅም እያረጋገጥን የኢትዮጵያን ዘላቂ ብልጽግና እናጸናለን!


Guyyaa Ciminaa
Itoophiyaa wayita yaaadnu, humnootii nageenyaa keenya jaboo biyya diinarraa eeguudhaaf halkaniifi guyyaa cimanì dhaabachuudhaan bakkee bulaniif dursa utuu hin kenniin waa'ee olka'insa gama hundaa yaaduun gonkumaa hin danda'amu. Guyyaa ciminaa kanatti waaromuufi birmadummaa biyya keenyaaf jecha gootota keenya aarsaa seena-qabeessa lubbuusaanii qaalii kanfalan kabaja biyyummaa olaanaadhaa kan yaadannu kanaafi.
Har'a biyyi keenya beekumsa mataasheefi humna ijoolleesheetiin xiyyaarota mama maleessa ta'aniifi gahumsa teknooloojii olaanaa qaban, konkolaattota loltummaa ammayyaa hidhatan, meshaalee gurguddoofi madfiiwwan akkasumas rasaasota dhuka'an indaastirii loltummaa mataasheetiin homishuu dandeesseetti. Humni ofiin dhaabbachuu kun nageenyaafi guddina dinagdee gama hundaa uummata keenyaaf bu'ura cimaa waan ta'eef, cimina biyya keenyaa misooma qabatamaafi humna cimaa eeguufi ittisuutiin mirkaneessaa badhaadhina waaraa Itoophiyaa ni itichina!
Abiy Ahmed Ali

07/09/2026
07/09/2026

የማንሠራራት ቀን
"ከቃል ባለፈ በተጨባጭ ስኬት የቆመችው ኢትዮጵያ!
ትናንት “ኢትዮጵያ ተነሥታለች” ስንል ምኞት ሳይሆን ዛሬ በተጨባጭ ያረጋገጥነው እውነት ነው! ከታላቁ ሕዳሴ ግድብ ማማ እስከ ዘመናዊው የኮሪደር ልማት፣ ከቢሾፍቱ ሜጋ አውሮፕላን ማረፊያ እስከ ማክሮ ኢኮኖሚ ሪፎርም ድረስ ሀገራዊ መነቃቃታችን በተግባር ተመስክሯል። ይህ ለውጥ በዜጎቻችን የኑሮ ደረጃ፣ በከተሞች መዘመንና የሥራ ዕድል ላይ እውነተኛ ብርሃን ከመሆኑም በላይ ለልጆቻችን የነገ ብሩህ ተስፋን የሚሰንቅ ታላቅ ርዕይ ነው። ከእንግዲህ ወደኋላ አንመለስም! በጀመርነው ታሪካዊ የማንሠራራት ጉዞ የልማት ኃይላችንን ይበልጥ በማፋጠን የኢትዮጵያን ትንሣኤ ወደ ዘላቂ ብልጽግና ከፍ እናደርጋለን።" - ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)
Office of the Prime Minister-Ethiopia

Address

47 Justice Mahomed Street, Bailey`s Muckleneuk, 0181
Pretoria
0002

Opening Hours

Monday 08:30 - 17:30
Tuesday 08:30 - 17:30
Wednesday 08:30 - 17:30
Thursday 08:30 - 17:30
Friday 08:30 - 17:30

Alerts

Be the first to know and let us send you an email when Embassy of Ethiopia in Pretoria posts news and promotions. Your email address will not be used for any other purpose, and you can unsubscribe at any time.

Contact The Organization

Send a message to Embassy of Ethiopia in Pretoria:

Share