01/09/2026
አንድ ዩኒፎርም፣ አንድ ተስፋ!
የተቸገሩ ተማሪዎች በዩኒፎርም እጥረት ትምህርታቸውን እንዳያቋርጡ ይርዱ!
አንድ ዩኒፎርም ለኛ የዕለት ወጭ ሊሆን ይችላል፤ ለችግረኛ ተማሪ ግን የመማር እድል፣ የሂዎትዘመኑን መሰረት ከእኩዮቹ እኩል የመሆን ክብርና ለነገ ብሩህ ተስፋው ነው።
ዩኒፎርም በመግዛት እርስዎም የአንድ ተማሪን ሕልም ይሙሉ!
በገንዘብ፣ በጨርቅ በመስጠት፣ የስፌት በመቻል ወይም በሌላ ድጋፍ በመሳተፍ አንድ ተማሪ በክብር ወደ ትምህርት እንዲመለስ እናግዝ።
የዛሬ እርዳታዎ የነገን ተስፋን ያለመልማል!
“ዩኒፎርም እንስጥ፤ ተስፋን እናልብስ!”
ተማሪዎች የዛሬ ተስፋዎች የነገ ፍሬዎች ናቸው!!
Save The children and Mothers Ethiopia /የእናቶችና ህፃናት አድን ድርጅት
Account No= 1000705003967
Save the Children and Mothers-Ethiopia
የእናቶችና ህፃናት አድን ድርጅት-ኢትዮጵያ
ለበለጠ መረጃ በቴሌግራም ግሩፓችን Join በማድረግ ተጨማሪ ጥያቄ ካለዎት መጠየቅ ይችላሉ።
https://t.me/savethechildrenandmothers
እናመሰግናለን።