06/06/2026
የመጨረሻው ዘመን ምልክቶች
( 2ኛ ጢሞቴዎስ 3:1-4)
1. ሰዎች ራሳቸውን የሚወዱ ይሆናሉና፥
2. ገንዘብን የሚወዱ፥
3. ትምክህተኞች፥
4. ትዕቢተኞች፥
5. ተሳዳቢዎች፥
6. ለወላጆቻቸው የማይታዘዙ፥
7. የማያመሰግኑ፥
8. ቅድስና የሌላቸው፥
9. ፍቅር የሌላቸው፥
10. ዕርቅን የማይሰሙ፥
11. ሐሜተኞች፥
12. ራሳቸውን የማይገዙ፥
13. ጨካኞች፥
14. መልካም የሆነውን የማይወዱ፥
15. ከዳተኞች፥
16. ችኩሎች፥
17. በትዕቢት የተነፉ፥
18. ከእግዚአብሔር ይልቅ ተድላን የሚወዱ ይሆናሉ፤
ዛሬ በዙሪያችን የምናያቸው ነገሮች ይህንን የቅዱስ ቃል ትንቢት እያረጋገጡ አይደሉምን?
እንግድህ እግዚአብሔርን በመፍራት፣ በፍቅር እና በቅድስና እንኑር። 🙏