National Bank of Ethiopia

National Bank of Ethiopia We work to ensure price stability and the safety and soundness of financial institutions.

National Bank of Ethiopia and IFC sign cooperation framework to advance mortgage finance in Ethiopia
09/03/2026

National Bank of Ethiopia and IFC sign cooperation framework to advance mortgage finance in Ethiopia

PUBLIC AWARENESS NOTICE ON ILLEGAL HAWALA AND UNAUTHORIZED REMITTANCE OPERATORS
08/28/2026

PUBLIC AWARENESS NOTICE ON ILLEGAL HAWALA AND UNAUTHORIZED REMITTANCE OPERATORS

FOREIGN EXCHANGE AUCTION NO. 27 ANNOUNCEMENT OF RESULTS
08/26/2026

FOREIGN EXCHANGE AUCTION NO. 27 ANNOUNCEMENT OF RESULTS

NOTICE OF FOREIGN EXCHANGE AUCTION NO. 27
08/24/2026

NOTICE OF FOREIGN EXCHANGE AUCTION NO. 27

SPECIAL FOREIGN EXCHANGE AUCTIONANNOUNCEMENT OF RESULTS
08/20/2026

SPECIAL FOREIGN EXCHANGE AUCTION
ANNOUNCEMENT OF RESULTS

NOTICE OF SPECIAL FOREIGN EXCHANGE AUCTION
08/19/2026

NOTICE OF SPECIAL FOREIGN EXCHANGE AUCTION

FOREIGN EXCHANGE AUCTION NO. 25 ANNOUNCEMENT OF RESULTS
08/12/2026

FOREIGN EXCHANGE AUCTION NO. 25 ANNOUNCEMENT OF RESULTS

NOTICE OF FOREIGN EXCHANGE AUCTION NO. 25
08/11/2026

NOTICE OF FOREIGN EXCHANGE AUCTION NO. 25

The staff of the National Bank of Ethiopia is proud to take part in this year’s Green Legacy Initiative, a national move...
08/10/2026

The staff of the National Bank of Ethiopia is proud to take part in this year’s Green Legacy Initiative, a national movement bringing Ethiopians together for a greener and more sustainable future.

የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ በአዊ ዞን ለተጋላጭ ቤተሰቦች የመኖሪያ ቤት መሠረት በመጣል፣ የትምህርት እቃዎችን በማከፋፈል እና በዛፍ ተከላ ኘሮግራም ላይ በመሳተፍ ለማህበረሰቡ ልማት ያለውን ቁር...
08/06/2026

የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ በአዊ ዞን ለተጋላጭ ቤተሰቦች የመኖሪያ ቤት መሠረት በመጣል፣ የትምህርት እቃዎችን በማከፋፈል እና በዛፍ ተከላ ኘሮግራም ላይ በመሳተፍ ለማህበረሰቡ ልማት ያለውን ቁርጠኝነት አረጋግጧል። እነዚህ ስራዋች የባንኩ ለብሔራዊ ልማት፣ ለአካባቢ ዘላቂነት እና በመላ ኢትዮጵያ ማህበረሰብ ክፍሎችን ለመገንባት የሚሰራውን ስራ የሚያሳይ ቀጣይ ድጋፍ ነው።

የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ ገዥ ዶ/ር እዮብ ተካልኝ በአዊ ብሔረሰብ አስተዳደር ዞን ማኅበረሰብ ዘንድ ስለተደረገው አቀባበል ከልብ አመስግነዋል።

በየትኛውም አካባቢ የምንኖር ኢትዮጵያውያን እጅግ ተቆራኝተን በአንድነት የምንኖር፣ ሕዝቦች ነን ያሉት የባንኩ ገዥ፣ ይህም አንድነታችን ማንም ሊከፋፍለው የማይችል ልዩ መለያችን ነውና ሁላችንም ጠብቀን ልናቆየው ይገባል ሲሉ ክቡር ገዥ ተናግረዋል።

ዶክተር እዮብ አያይዘውም ”የአዊ ማኅበረሰብ ኢትዮጵያዊ አንድነቱን አስጠብቆ የኖረ፣ የጥንካሬ ምልክት የሆነ ሕዝብ ነው” ሲሉ ገልጸዋል።

የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር አማካሪ አቶ ባዘዘው ጫኔ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ ገዥ ዶ/ር እዮብ ተካልኝና የባንኩ ሠራተኞች በሥፍራው በመገኘታቸው በሕዝቡ ዘንድ ከፍተኛ ደስታ የፈጠረ እንደነበር ለባንኩ የኮርፖሬት ኮሚዩኒኬሽንና ዓለምአቀፍ ግንኙነት ዳይሬክቶሬት ተናግረዋል።

”የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ ከአዲስ አበባ 800 ኪሎ ሜትር ርቀት ተጉዞ፣ በዚያ ላይ ከዋና መንገድ 30 ኪሎ ሜትር ወደ ገጠር ገብቶ ይህን ያህል የወገን አለኝታነቱን ማረጋገጡ በአገው ብሔረሰብም ሆነ በክልሉ ሕዝብ ዘንደ ያለው ከበሬታ የላቀ እንዲሆን አስችሎታል።“ ሲሉ ተናግረዋል።

አካባቢው የሰላምና የልማት ቀጣና ነው ያሉት አቶ ባዘዘው፣ ሕዝቡ እንዲህ ዓይነት ማበረታቻ ማግኘቱ ደግሞ በመንግሥት ላይ ያለው አመኔታ ይጨምራል፤ ከመንግሥት ጎን ሆኖም ሰላሙን ለመጠበቅ ያስችለዋል ብለዋል ።

Address

Washington D.C., DC

Opening Hours

Monday 8am - 5pm
Tuesday 8am - 5pm
Wednesday 8am - 5pm
Thursday 8am - 5pm
Friday 8am - 5pm

Alerts

Be the first to know and let us send you an email when National Bank of Ethiopia posts news and promotions. Your email address will not be used for any other purpose, and you can unsubscribe at any time.

Contact The Organization

Send a message to National Bank of Ethiopia:

Shortcuts

Share