12/05/2022
ለዳሞታዊያን የቀረበ የትግል ጥሪ
======================
እንደሚታወቀው በሰሜን ኢትዮጵያ የትግራይን ሕዝብ ለማጥፋት ባለፉት ሁለት ዓመታት የተደረገው የጥምር ጦር ዓላማ ባለመሳካቱ ወደ ታሪካዊው ዳሞት ወለጋ አቅጫውን በመዞር የሀላቃ ዳሞታ ልጆችን እየጨፈጨፈ ይገኛል። ይህ ጭፍጨፋ ወሎ አድሮ መላውን የዳሞት ምድር ማድረሱ እንደማይቀር ከጅምሩ ያስታውቃል። ስለሆነም በሕዝባችን ላይ የሚደርሰው ኪሳራ ሳይበዛ እና የወለጋ የሀላቃ ዳሞታ ልጆች የሆኑ ኦሮሞዎች ለምድር ሳይጠፋ ልንደርስላቸው እና ልንታደጋቸው ይገባል።
በመሆኑም ሁሉም ዳሞታዊ ከጀግናው ለኦሮሞ ነፃነት ሠራዊት ጎን በመሰለፍ በሁለንተናዊ መስክ ድጋፍ እንዲታደርጉ ጥሪያችን እናቀርባለን።
የኦሮሞ ደም ደማችን ነው።