West denbiya woreda court

West denbiya woreda court ለፍትህ መስፈን ሁሉም ድርሻ አለው::
ፍርድ ቤት ደግሞ የፍትህ ሚዛኗ ነው :

ፍትሕን በታማኝነት!!!

የባለጉዳዩች ንቃተ ህግ ግንዛቤ!የምዕራብ ደምቢያ ወረዳ ፍርድ ቤት ንቃተ ህግ ግንዛቤ በፍርድ ቤት ሬጅስትራል ቀሲስ ልሳነወርቅ ዘውዴ ለ58 ባለጉዳዩች አቤቱታንና መልስ እንዴት እንደሚዘጋጅ  ...
06/16/2026

የባለጉዳዩች ንቃተ ህግ ግንዛቤ!

የምዕራብ ደምቢያ ወረዳ ፍርድ ቤት ንቃተ ህግ ግንዛቤ በፍርድ ቤት ሬጅስትራል ቀሲስ ልሳነወርቅ ዘውዴ ለ58 ባለጉዳዩች አቤቱታንና መልስ እንዴት እንደሚዘጋጅ በሚል ዕርሰ ጉዳይ ላይ ተንተርሰው እንደሚከተለው በእለቱ ለተገኙ ባለጉዳዩች ገለፃና ግንዛቤውን ሰጥተዋል አቤቱታ ለማፃፍ ስንመጣ የሚቀርበው አቤቱታ ምክንያታዊና እውነታውን የያዘ መሆን አለበት በትክክለኛ አቤቱታ ባለማፃፍ መብትና ጥቅምን ልታጡት ትችላቹሁ ሌላው ደግም ማመልከቻ ካፃፈቹሁበት መልስ አታፃፉ ምክንያቱም በትክክል እውነታውን ላይፃፊላቹሁ ይችላል ክሱን በሽማግሌ መታየት ደግሞ ገንዘብን ፣ጉልበትን፣ጊዜን፣ይቆጥባል ማህበራዊ ግንኙነትን ያስቀጥላል በተጨማሪም በሌሎች ጉዳዩችም ላይ ሰፋ ያለ ግንዛቤ የተሰጣቸው ሲሆን ለተነሱ ጥያቄዎችም አግባብ ያለው ምላሽና ማብራርያ ተሰጥቶ የእለቱ ትምህርት ተጠናቋል።

የምዕራብ ደምቢያ ወረዳ ፍርድ ቤት
ሰኔ 09ቀን 2018ዓ/ም
ጯሂት

#የህገየበላይነት #ምዕራብደንብያ #ጎንደር #የዳኝነትደንብ #ባለሙያ West Dembiya Communication Gondar Ketema woreda court page ላይ አርማጭሆ ወረዳ ፍርድ ቤት/Lay Armachiho Woreda Court Page Oromo Special Zone High Court East Dembiya Wereda Court East Gojjam Zone high court/የምስራቅ ጎጃም ዞን ከፍተኛ ፍርድ ቤት Amara supreme Court debre birhan division /የአማራ ጠቅላይ ፍርድ ቤት ደብረብርሀን ምድብ የሰሜን ወሎ ዞን ከፍተኛ ፍ/ቤት- North Wollo High Court Yalemwork Mulat Dessie City Administration Woreda Court/የደሴ ከተማ አስተዳደር ወረዳ ፍ/ቤት Wubet Sh*tanew Ale Antsokiya Wereda Court West Belessa Woreda Court West Dembya Woreda Court Tarmaber Woreda Court

የባለጉዳዩች ንቃተ ህግ ግንዛቤ!የምዕራብ ደምቢያ ወረዳ ፍርድ ቤት ንቃተ ህግ ግንዛቤ የፍርድ ቤቱ ቅሬታ ሰሚ አቶ እልፈቴ ማንችሎት  ለባለጉዳዩች ሰለቅሬታ አቀራረብ  ሰፋ ያለ ግንዛቤ ተሰጥቷ...
06/15/2026

የባለጉዳዩች ንቃተ ህግ ግንዛቤ!
የምዕራብ ደምቢያ ወረዳ ፍርድ ቤት ንቃተ ህግ ግንዛቤ የፍርድ ቤቱ ቅሬታ ሰሚ አቶ እልፈቴ ማንችሎት ለባለጉዳዩች ሰለቅሬታ አቀራረብ ሰፋ ያለ ግንዛቤ ተሰጥቷል።
የምዕራብ ደምቢያ ወረዳ ፍርድ ቤት
ሰኔ 08ቀን 2018ዓ/ም
ጯሂት

የሰኔ ወር ግማሽ ቀን የሕግ ውይይት መካሄድ!የምዕራብ ደምቢያ ወረዳ ፍርድ ቤት ዳኞችና አስተዳደር ሰራተኞች የሰኔ ወር የመጀመርያው አርብ የህግ ውይይት ዛሬ ሰኔ 05ቀን ሲካሂድ ውሏል።የዳኞች...
06/12/2026

የሰኔ ወር ግማሽ ቀን የሕግ ውይይት መካሄድ!
የምዕራብ ደምቢያ ወረዳ ፍርድ ቤት ዳኞችና አስተዳደር ሰራተኞች የሰኔ ወር የመጀመርያው አርብ የህግ ውይይት ዛሬ ሰኔ 05ቀን ሲካሂድ ውሏል።
የዳኞች ውይይት የፍትሐብሔር የስራ ሂደት የሆኑት ክቡር ዳኛ አማረ ሞላ የተመራ ሲሆን የውይይቱ ይዘትም ተተኪ ወራሽነትን፣ውርስ ማጣራትን በተመለከተ በሰበር ሰሚ ችሎት ስትሰጡ አስገዳጅ ውሳኔዎች ጋር በማገናዘብ
ሰፊ ውይይት ያደረጉ ሲሆን አስተዳደር ሰራተኞች ደግሞ በሰው ሀብት አስተዳደር ቡድን መሪ በአቶ ወንዳለ ነገዴ መመርያ5 የፈቃድ አሰጣጥና፣የህክምና ማስረጃ አቀራረብ መመርያ /የተሻሻለው/ቁጥር 5/2013ዓ/ም በሚል ሰፊ ውይይት ተካሂዷል።
የምዕራብ ደምቢያ ወረዳ ፍርድ ቤት
ሰኔ 05ቀን/2018ዓ/ም
ጯሂት

የባለጉዳዩች  ንቃተ ህግ ግንዛቤ !የምዕራብ ደምቢያ ወረዳ ፍርድ ቤት ንቃተ ህግ ግንዛቤ የፍርድ ቤቱ የወንጀል የስራ ሂደት በሆኑት ክቡር ዳኛ እስጢፋኖስ አደራጀው አማካኝነት ለ42 ባለጉዳዩች...
06/11/2026

የባለጉዳዩች ንቃተ ህግ ግንዛቤ !
የምዕራብ ደምቢያ ወረዳ ፍርድ ቤት ንቃተ ህግ ግንዛቤ የፍርድ ቤቱ የወንጀል የስራ ሂደት በሆኑት ክቡር ዳኛ እስጢፋኖስ አደራጀው አማካኝነት ለ42 ባለጉዳዩች ሰለችሎት ስነ-ስርዓትና ሰለእርቅ በሰፊው ግንዛቤ የተሰጣቸው ሲሆን ለተነሱ ጥያቄዎችም አግባብ ያለው ምላሽና ማብራርያ ተሰጥቶ የእለቱ ትምህርት ተጠናቋል።
የምዕራብ ደምቢያ ወረዳ ፍርድ ቤት
ሰኔ 04ቀን/2018ዓ/ም
ጯሂት

06/11/2026

ዜና ችሎት
ከሳሽ-ዐ/ህግ
ተከሳሽ-ወረታው እንዳለው ፆታ ወንድ እድሜ 24 አድራሻ ምዕ/ደ/ወ/አብርጅሃ ቀበሌ
1996ዓ/ም ተደንግጎ የወጣውን የኢ.ፌ.ደ.ሪ የወንጀል ህግ አንቀፅ 669(1)ሀ እና (3)ለን የተመለከተውን ድንጋጌ በመተላለፍ የተፈፀመ ነው
በስርቆት ወንጀል የተጠረጠረ ግለሰብ 7አመት ከ7ወር ፅኑ እስራት ተቀጣ።
ተከሳሽ የማይገባውን ብልፅግና ለማግኘት ወይም ለሌላ ሰው ለማስገኘት በማሰብ በቀን 06/08/2018ዓ/ም ምዕራብ ደምቢያ ወረዳ ማንጌ ቀበሌ ቦታው ገሊላ አቡነ ዘካሪያስ ገዳም እየተባለ ከሚጠራው ቦታ ላይ ከሌሊቱ በግምት 6:00ስዓት ሲሆን የአሁኑ ተከሳሽ ወረታው እንዳለው ወደ ግል ተበዳይ ወደ አባ ወልደ ሰንበት ማደርያ ቤት በመሄድ የቤቱን ግድግዳ በመፈርፈር ንብረትነቱ የገሊላ ገዳም የሆነውን 200000/ሁለት መቶ ሽ ብር /እና ንብረትነቱ የግል ተበዳይ አባ ወልደ ሰንበት የሆነውን አንድ ሳምሰግ as 7ተች ተንቀሳቃሽ ስልክ የዋጋ ግምቱ 15000/አስራ አምስት ሽ ብር /አንድ ሰማያዊ ጅንስ ሱሪ የዋጋ ግምቱ 5000/አምስት ሽ ብር/እና አንድ የእጅ ባትሪ እስከ ፓወር ባንክ የዋጋ ግምቱ 10000/አስር ሽ ብር/ በድምሩ 230,000/ሁለት መቶ ሰላሳ ሽ ብር/ የሚያወጣውን ንብረት ከተቀመጠበት ሰርቆ የወሰደ በመሆኑ ዐ/ህግ ክስ ባቀረቡት ነው ተከሳሽ ፍርድ ቤት ቀርቦ ማንነቱ ከተረጋገጠ በኋላ የክስ መቃወሚያ ተጠይቆ የለኝም ያለ ሲሆን ድርጊቱን ያልፈፀመ መሆኑን እያንዳንዱን የተከሰሰባቸውን ክሶች በዝርዝር ክዶ ተከራክሯል ፍ/ቤቱም ዐ/ህግ ማስረጃውን አቅርቦ እንዲያሰማ ጭብጥም እንዲያስዝ ያደረገ ሲሆን የዐ/ህግ ማስረጃዎችም እንደ ክሱ ማስረዳት ችለው ተከሳሽ ጥፍተኛ ከመባሉ በፊት ሊከላከል ይገባል በማለት በቀን 18/9/2018ዓ/ም ብይን የሰጠ ሲሆን ተከሳሽም የመከላከያ ምስክር የለኝም በማለት የቀረበበትን ክስ ማስተባበልና መከላከል ባለመቻሉ ፍ/ቤቱ በቀን 26/9/2018ዓ/ም ጥፍተኛ በማለት የግራ ቀኙን የቅጣት አስተያየት የተቀበለ ሲሆን በዐ/ህግ በኩል የቀረበ ማክበጃ ምክንያት የለም በተከሳሽ በኩል ግን ከአሁን በፊት የወንጀል ሪከርድ የሌለበት መሆኑን እንደ ማቅለያ ምክንያት አቅርቦ በዐ/ህግ በቀረቡት ማቅለያ ምክንያቶች ላይ መቃወሚያ የለም ብሎ ግራ ቀኙን የማደማደሚያ ሀሳብ ከሰጡ በኋላ ጥፍተኛውን ያርማል ሌላውን ህብረተሰብ መሰል ድርጊት እንዳይፈፅም ያስተምራል የወንጀል ህጉንም አላማ ያሳካል ያለውን 7አመት ከ7ወር ፅኑ እስራት እንዲቀጣ የምዕ/ደ/ወ/ፍ/ቤት ውሳኔ አስተላልፏል።

የምዕራብ ደምቢያ ወረዳ ፍርድ ቤት
ሰኔ 4ቀን 2018ዓ/ም
ጯሂት

የባለጉዳዩች ንቃት ሕግ ግንዛቤ!የምዕራብ ደምቢያ ወረዳ ፍርድ ቤት ንቃተ ህግ ግንዛቤ የፍርድ ቤቱ  ክቡር ዳኛ  አብራራው ተሾመ  አማካኝነት ለ38 ባለጉዳዩች የችሎት ሰነ-ስርዓት መመርያ ቁጥ...
06/10/2026

የባለጉዳዩች ንቃት ሕግ ግንዛቤ!

የምዕራብ ደምቢያ ወረዳ ፍርድ ቤት ንቃተ ህግ ግንዛቤ የፍርድ ቤቱ ክቡር ዳኛ አብራራው ተሾመ አማካኝነት ለ38 ባለጉዳዩች የችሎት ሰነ-ስርዓት መመርያ ቁጥር 21/2018ዓ/ም አንቀፅ 21 ከባለጉዳዩች የሚጠበቅ ሰነ-ምግባር ምን እንደሚመስል በሰፊው ግንዛቤ ተሰጥቷል እንዲሁም ለተነሱ ጥያቄዎችም አግባብ ያለው ምላሽና ማብራርያ ተሰጥቶ የእለቱ ትምህርት ተጠናቋል።
ምዕራብ ደምቢያ ወረዳ ፍርድ ቤት
ሰኔ 03ቀን2018ዓ/ም

የባለጉዳዩች ንቃት ሕግ ግንዛቤ!የምዕራብ ደምቢያ ወረዳ ፍርድ ቤት ንቃተ ህግ ግንዛቤ የፍርድ ቤቱ የፍትሐብሔር የስራ ሂደት የሆኑት ክቡር ዳኛ  አማረ ሞላ  አማካኝነት ለ62 ባለጉዳዩች  እር...
06/09/2026

የባለጉዳዩች ንቃት ሕግ ግንዛቤ!

የምዕራብ ደምቢያ ወረዳ ፍርድ ቤት ንቃተ ህግ ግንዛቤ የፍርድ ቤቱ የፍትሐብሔር የስራ ሂደት የሆኑት ክቡር ዳኛ አማረ ሞላ አማካኝነት ለ62 ባለጉዳዩች እርቅ ምንድን ነው ? አቶ አጥናፉ ክንዴ፦ እርቅ ጠቀሜታ አለው ምክንያቱም ዳኛ ለአንዱ እንጅ ለሁለት አይወስንም ሰለዚህ ሽምግልና ጉልበትን ፣ጊዜን ገንዘብን ይቆጥባል ዝምድና ፍቅርን ያመጣል የሚል ተምረናል አቶ ደስታ ይመን ፦ከህግ በላይ ሽማግሌ ነው አንድ አባባል ልናገር አባቴ ከላይ ታየኝ ቁንጥጥ ያድርገኝ ይላል ሰለዚህ እኔ የመጣሁት ለማስታረቅ ሰለሆነ ትምህርቱ በጣም አሪፍ ነው ብለው አስተያየት ሰጠዋል ሌሎችም ባለጉዳዩች በሰፊው ሀሳባቸውን ገልፃዋል በተጨማሪም ክቡር ዳኛ አማረ ሞላ አስተያየቶችንና
ጥያቄዎች ተቀብለው አግባብ ያለው ምላሽና ማብራርያ ተሰጥተው የእለቱ ትምህርት ተጠናቋል።
ምዕራብ ደሞቢያ ወረዳ ፍርድ ቤት
ሰኔ 02ቀን 2018ዓ/ም

የባለጉዳዩች ንቃት ሕግ ግንዛቤ!የምዕራብ ደምቢያ ወረዳ ፍርድ ቤት ንቃተ ህግ ግንዛቤ የፍርድ ቤቱ  ክቡር ዳኛ  አብርሃም ታከለ  አማካኝነት ለ54 ባለጉዳዩች  ሰለእርቅ  በሰፊው  ግንዛቤ የ...
06/08/2026

የባለጉዳዩች ንቃት ሕግ ግንዛቤ!

የምዕራብ ደምቢያ ወረዳ ፍርድ ቤት ንቃተ ህግ ግንዛቤ የፍርድ ቤቱ ክቡር ዳኛ አብርሃም ታከለ አማካኝነት ለ54 ባለጉዳዩች ሰለእርቅ በሰፊው
ግንዛቤ የተሰጣቸው
ሲሆን ለተነሱ ጥያቄዎች አግባብ ያለው ምላሽና ማብራርያ ተሰጥቶ የእለቱ ትምህርት ተጠናቋል።
ምዕራብ ደሞቢያ ወረዳ ፍርድ ቤት
ሰኔ 01ቀን 2018ዓ/ም

05/31/2026

Address

Chicago, IL

Website

Alerts

Be the first to know and let us send you an email when West denbiya woreda court posts news and promotions. Your email address will not be used for any other purpose, and you can unsubscribe at any time.

Share