የኢትዮጵያ ቆንስላ ጽ/ቤት፤ ጄዳ Ethiopian Consulate General, Jeddah

  • Home
  • Saudi Arabia
  • Jeddah
  • የኢትዮጵያ ቆንስላ ጽ/ቤት፤ ጄዳ Ethiopian Consulate General, Jeddah

የኢትዮጵያ ቆንስላ ጽ/ቤት፤ ጄዳ Ethiopian Consulate General, Jeddah Contact information, map and directions, contact form, opening hours, services, ratings, photos, videos and announcements from የኢትዮጵያ ቆንስላ ጽ/ቤት፤ ጄዳ Ethiopian Consulate General, Jeddah, Consulate & Embassy, 8111، 3210 الشبيلي، حي 8111, Jeddah 23325, Jeddah.

የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፑብሊክ ቆንስላ ጽ/ቤት - ጅዳ ::
Consulate General of The Federal Democratic Republic of Ethiopia Jeddah القنصلية العامة لجمهورية اثيوبيا الاتحادية الديمقراطية بجدة

በጅዳ የኢትዮጵያ ዓለም አቀፍ ት/ቤት የቅድመ-መደበኛ ትምህርት እና የ12ኛ ክፍል ማጠናቀቂያ የተማሪዎች ምረቃ በዓል ተካሄደ፣(ሰኔ 18 ቀን 2018 ዓ.ም፣ ጅዳ) በጅዳ የኢትዮጵያ ዓለም አቀ...
25/06/2026

በጅዳ የኢትዮጵያ ዓለም አቀፍ ት/ቤት የቅድመ-መደበኛ ትምህርት እና የ12ኛ ክፍል ማጠናቀቂያ የተማሪዎች ምረቃ በዓል ተካሄደ፣
(ሰኔ 18 ቀን 2018 ዓ.ም፣ ጅዳ) በጅዳ የኢትዮጵያ ዓለም አቀፍ ት/ቤት የቅድመ መደበኛ ትምህርት ማጠናቀቂያ ፕሮግራም ሰኔ 15 ቀን 2018 ዓ.ም እንዲሁም የ12ኛ ክፍል ተማሪዎች ምረቃ በዓል ሰኔ 17 ቀን 2018 ዓ.ም በጅዳ በድምቀት ተካሄደ። በፕሮግራሙ ላይ የት/ቤቱ የትምህርት አመራር ቦርድ አመራር እና አባላት፣ የት/ቤቱ ርዕሰ መምህር እና ማኔጅመንት አባላት፣ መምህራን እና ሰራተኞች፣ የተመራቂ ወላጆች እንዲሁም ተመራቂ ተማሪዎች በተገኙበት በድምቀት ተካሂዷል።
በፕሮግራሞቹ ላይ በጅዳ ቆንስላ ጀኔራል ጽ/ቤት ምክትል ቆንስል ጀኔራል እና የቆንስል ጀኔራሉ ተወካይ የሆኑት አቶ ለዓለም ጥላሁን ባስተላለፉት መልዕክት የትምህርት ዓላማ እውቀትን እና ክህሎትን ማስጨበጥ ብቻ ሳይሆን የተሟላ ስነምግባርና ጠንካራ ስብዕና ያለው ዜጋ መቅረጽ መሆኑን ጠቅሰው፣ ምሩቃን ለውጤት እንዲበቁ አስተዋጽኦ ላበረከቱ የትምህርት ቤቱ ማህበረሰብ አባላት እና ወላጆች ምስጋና አቅርበዋል። በቀጣይም የመማር መስተማሩ ተግባር ስኬታማ እንዲሆን የሚመለከታቸው ባለድርሻ አካላት በሙሉ ከት/ቤቱ የትምህርት አመራር ቦርድ እና የማኔጅመንት አባላት ጋር በመቀናጀት የበኩላቸው አስተዋጽኦ እንዲያበረክቱ ጠይቀዋል። በማስከተልም ቆንስላ ጄነራል ጽ/ቤቱ ት/ቤቱ የተጣለበትን ኃላፊነት በስኬት እንዲወጣ በመጪው 2026/27 የትምህርት ዘመን ከት/ቤቱ ቦርድ፣ የማኔጅመንት አባላት እንዲሁም የተማሪ ወላጆች ጋር ያለውን ጠንካራ ግንኙነት አጠናክሮ እንደሚቀጥል አረጋግጠዋል። በመልዕክታቸው ማጠናቀቂያ ላይ ለኢትዮጵያውያን የ12ኛ ክፍል ተመራቂ ተማሪዎች ባስተላለፉት መልዕክት በቀጣይ የትምህርት እና የስራ ህይወታቸው የዲጅታሉ ዓለም የፈጠረላቸውን ዕድል በመጠቀም የሀገራቸው ኢትዮጵያን ባህል እና መልካም ዕሴቶች እንዲሁም የኢትዮጵያን መልካም ገጽታ እንዲያስተዋውቁ ጠይቀዋል። በመጨረሻ ላይም ለተመራቂ ተማሪዎች የምስክር ወረቀት ተሰጥቶ ፕሮግራሙ ተጠናቋል።

24/06/2026
18/06/2026

🇪🇹 Ethiopia: A Land of Opportunity
Strategically located in the Horn of Africa and in close proximity to the Middle East, Ethiopia offers exceptional opportunities for investors, businesses, and travelers.
Key sectors for investment include agriculture, manufacturing, mining, information and communication technology (ICT), and tourism. Supported by the Government's commitment to economic development, attractive investment incentives, a young and trainable workforce, and expanding infrastructure, Ethiopia continues to emerge as one of Africa's most promising destinations.
Beyond business opportunities, Ethiopia is home to breathtaking landscapes, a rich cultural heritage, and ancient historical sites that attract visitors from around the world.
We invite investors, entrepreneurs, business leaders, and travelers to explore the vast opportunities and unique experiences Ethiopia has to offer.
For investment information, business inquiries, tourism opportunities, and further assistance, please contact the Consulate General of the Federal Democratic Republic of Ethiopia in Jeddah.
📧 Email: [email protected]

إثيوبيا: أرض الفرص 🇪🇹
تقع إثيوبيا في موقع مميز في القرن الأفريقي وقريبة من منطقة الشرق الأوسط، مما يجعلها وجهة واعدة للاستثمار والأعمال والسياحة.
وتوفر إثيوبيا فرصاً كبيرة في مجالات الزراعة، والتصنيع، والتعدين، وتقنية المعلومات والاتصالات، والسياحة. ومع الحوافز الاستثمارية المشجعة، والقوى العاملة الشابة، وتطور البنية التحتية، تواصل إثيوبيا جذب المزيد من المستثمرين ورواد الأعمال.
ولا تقتصر مميزات إثيوبيا على فرص الاستثمار فقط، بل تتميز أيضاً بطبيعتها الخلابة، وثقافتها الغنية، ومواقعها التاريخية العريقة التي تجعلها وجهة مميزة للزوار.
ندعو المستثمرين ورواد الأعمال والزوار إلى التعرف على الفرص والتجارب المتنوعة التي تقدمها إثيوبيا.
للاستفسارات المتعلقة بالاستثمار أو السياحة أو فرص الأعمال، يرجى التواصل مع القنصلية العامة لجمهورية إثيوبيا الفيدرالية الديمقراطية في جدة.
[email protected] :البريد الإلكتروني 📧

.                              📌ታድሶ የመጣ ፓስፖርት📌                               *********************አዲስ ፓስፖርት ተሰርቶ የመጣላችሁ ...
17/06/2026

. 📌ታድሶ የመጣ ፓስፖርት📌 *********************
አዲስ ፓስፖርት ተሰርቶ የመጣላችሁ ዜጐቻችን የስም ዝርዝራችሁን በማየት እና ተራ ቁጥራችሁን በመያዝ ዘወትር በስራ ሰዓት ቢሮ ቁጥር 1 በአካል በመቅረብ ፓስፖርታችሁን መውሰድ የምትችሉ መሆኑን ቆንስላ ጽ/ቤቱ ያሳውቃል።
ማሳሰቢያ፡-  አመልካቾች ፓስፖርት ለመውሰድ ስትመጡ ከዚህ በታች ባለው ሰንጠረዥ ላይ ከስማችሁ ትይዩ የተመለከተውን የኮድ ቁጥር መዝግባችሁ ይዛችሁ መምጣት ይኖርባችዃል፣
በተጨማሪም ሙሉ ዝረዝሩን በቆንስላ ጽ/ቤቱ የቴሌግራም ቻናል በሚከተለው ማስፈንጠሪያ በኩል ማግኘት የምትችሉ መሆኑን እናሳውቃለን:-
Telegram ( የቴሌግራም ቻናላችን ይቀላቀሉ) :- https://t.me/jedcon
Twitter (በትዊተር ይከተሉን):- https://x.com/EthiopianJeddah?s=20@

.                                   📌ማስታወቂያ📌                                *********************ተጨማሪም መረጃዎችን በቆንስላ ጽ/ቤቱ...
16/06/2026

. 📌ማስታወቂያ📌 *********************
ተጨማሪም መረጃዎችን በቆንስላ ጽ/ቤቱ ማኅበራዊ ሚዲያ ገፆች ላይ በሚከተሉት ማስፈንጠሪያ (Link) በኩል ማግኘት የምትችሉ መሆኑን እናሳውቃለን:-
Telegram ( የቴሌግራም ቻናላችን ይቀላቀሉ) :- https://t.me/jedcon
Twitter (በትዊተር ይከተሉን):- https://x.com/EthiopianJeddah?s=20@ See less

.                                   📌ማስታወቂያ📌                                *********************ተጨማሪም መረጃዎችን በቆንስላ ጽ/ቤቱ...
15/06/2026

. 📌ማስታወቂያ📌 *********************
ተጨማሪም መረጃዎችን በቆንስላ ጽ/ቤቱ ማኅበራዊ ሚዲያ ገፆች ላይ በሚከተሉት ማስፈንጠሪያ (Link) በኩል ማግኘት የምትችሉ መሆኑን እናሳውቃለን:-
Telegram ( የቴሌግራም ቻናላችን ይቀላቀሉ) :- https://t.me/jedcon
Twitter (በትዊተር ይከተሉን):- https://x.com/EthiopianJeddah?s=20@

.                              📌ታድሶ የመጣ ፓስፖርት📌                               *********************አዲስ ፓስፖርት ተሰርቶ የመጣላችሁ ...
13/06/2026

. 📌ታድሶ የመጣ ፓስፖርት📌 *********************
አዲስ ፓስፖርት ተሰርቶ የመጣላችሁ ዜጐቻችን የስም ዝርዝራችሁን በማየት እና ተራ ቁጥራችሁን በመያዝ ዘወትር በስራ ሰዓት ቢሮ ቁጥር 1 በአካል በመቅረብ ፓስፖርታችሁን መውሰድ የምትችሉ መሆኑን ቆንስላ ጽ/ቤቱ ያሳውቃል።
ማሳሰቢያ፡-  አመልካቾች ፓስፖርት ለመውሰድ ስትመጡ ከዚህ በታች ባለው ሰንጠረዥ ላይ ከስማችሁ ትይዩ የተመለከተውን የኮድ ቁጥር መዝግባችሁ ይዛችሁ መምጣት ይኖርባችዃል፣
በተጨማሪም ሙሉ ዝረዝሩን በቆንስላ ጽ/ቤቱ የቴሌግራም ቻናል በሚከተለው ማስፈንጠሪያ በኩል ማግኘት የምትችሉ መሆኑን እናሳውቃለን:-
Telegram ( የቴሌግራም ቻናላችን ይቀላቀሉ) :- https://t.me/jedcon
Twitter (በትዊተር ይከተሉን):- https://x.com/EthiopianJeddah?s=20

13/06/2026
11/06/2026

በሳዑዲ አረቢያ ለእስር ተዳርገው የነበሩ 1655 ኢትዮጵያውያን የፍርድ ሂደታቸው ተቋርጦ የምህረት አዋጅ እንዲሰጣቸው ተደረገ
___________________________
(ሰኔ 04 ቀን 2018 ዓ.ም.አዲስ አበባ): የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ሪያድ የሚገኘውን የኢ.ፌ.ዲ.ሪ ሚሲዮን እና ጂዳ የሚገኘውን ቆንስላ ጽ/ቤት በማስተባበር ባደረገው የዲፕሎማሲ ጥረት በሳዑዲ አረቢያ ለእስር ተዳርገው የነበሩ 1655 ዜጎቻችን የፍርድ ሂደታቸው ተቋርጦ የምህረት አዋጅ እንዲሰጣቸው ተደርጓል።

ይህ ውጤት መንግሥት በውጭ ግንኙነቱ ለዜጋ ተኮር ዲፕሎማሲ በሰጠው ትኩረት የተገኘ ነው።

ከዜጋ ተኮር ዲፕሎማሲ አኳያ በሳዑዲ አረቢያ ቀሪ የዲፕሎማሲ ጥረት የሚሹ ጉዳዮችን በተመለከተም ክትትል እያደረገ ነው።

በዚሁ አጋጣሚ መንግሥት ሕብረተሰቡ ከሕገ ወጥ የሰዎች አዘዋዋሪዎች በማኅበራዊ ሚዲያ የታጀበ ሀሰተኛ ማታለያ ድርጊት የውጭ አገር ጉዞ ራሱን እንዲጠብቅ እያሳሰበ፤ ሕገ ወጥ የሰዎች አዘዋዋሪዎችን የሕግ ተጠያቂ ለማድረግ የተጀመሩ ጥረቶች ተጠናክረው ይቀጥላሉ።

Address

8111، 3210 الشبيلي، حي 8111, Jeddah 23325
Jeddah
495JEDDAH21411

Opening Hours

Monday 8:30am - 3pm
Tuesday 8:30am - 3pm
Wednesday 8:30am - 3pm
Thursday 8:30am - 3pm
Sunday 8:30am - 3pm

Telephone

+966126653622

Alerts

Be the first to know and let us send you an email when የኢትዮጵያ ቆንስላ ጽ/ቤት፤ ጄዳ Ethiopian Consulate General, Jeddah posts news and promotions. Your email address will not be used for any other purpose, and you can unsubscribe at any time.

Contact The Organization

Send a message to የኢትዮጵያ ቆንስላ ጽ/ቤት፤ ጄዳ Ethiopian Consulate General, Jeddah:

Share