Ethiopian Embassy in Kenya

Ethiopian Embassy in Kenya This is the official Facebook handle of the Ethiopian Embassy in Kenya.

Prime Minister Abiy Ahmed Ali "The Green Legacy season is upon us. With more than eight billion seedlings raised and rea...
13/06/2026

Prime Minister Abiy Ahmed Ali "The Green Legacy season is upon us. With more than eight billion seedlings raised and ready for planting, let us plant hope for a greener tomorrow."

12/06/2026
በኬንያ የኢትዮጵያውያንና ትውልደ-ኢትዮጵያውያን ኮሚኒቲ ማህበርን የማጠናከር ሥራ ተጠናክሮ ቀጥሏል።=============(ሰኔ 2018 ዓ.ም፤ ናይሮቢ) በኬንያ ከብዙ ዓመታት በፊት ተመስርቶ የ...
12/06/2026

በኬንያ የኢትዮጵያውያንና ትውልደ-ኢትዮጵያውያን ኮሚኒቲ ማህበርን የማጠናከር ሥራ ተጠናክሮ ቀጥሏል።
=============

(ሰኔ 2018 ዓ.ም፤ ናይሮቢ) በኬንያ ከብዙ ዓመታት በፊት ተመስርቶ የነበረውን የኢትዮጵያውያን ኮሚኒቲ ማህበር ይበልጥ ውጤታማ በሆነ መልኩ የማደራጀትና የማዋቀር እንቅስቃሴ ተጠናክሮ ቀጥሏል።

ይህ መልሶ የማዋቀር ሥራ የተጀመረው፣ በቅርቡ በኤምባሲው የዳያስፖራ አደረጃጀቶች ኅብረት በተፈጠረው መሠረት ነው።

በጉዳዩ ዙሪያ በተካሄደው ስብሰባ ላይ የጥላ ማህበሩ መጠናከር በኬንያ ለሚኖሩ ኢትዮጵያውያንና ትውልደ ኢትዮጵያውያን ብሎም ለሃገር ልማት ስላለው ሁለንተናዊ ጠቀሜታ ላይ ትኩረት ያደረገ ሰፊ ውይይት ተካሂዷል። ኤምባሲው ይህንን አገራዊና ማህበራዊ ኅብረት ለመመስረት የተከተለው አካሄድም፣ ከተለመደው አሠራር ወጣ ባለና አዲስ ስትራቴጂን በመጠቀም የተከናወነ እንደሆነ በውይይቱ ወቅት ተገልጿል።

ይህ ማህበሩን መልሶ የማደራጀትና የማጠናከር ሥራ የጥላ ማህበሩን ሕገ-ደንብና የመተዳደሪያ ደንብ ከመከለስ የተጀመረ ሲሆን፤ በቀጣይም በአካልና በበይነ-መረብ የሚካሄዱ ተከታታይ የውይይት መድረኮችን በማዘጋጀት ተጠናክሮ የሚቀጥል ይሆናል፡፡

11/06/2026

ውድ ኢትዮጵያውያን ለ5 ሚሊዮን ኮደሮች ምዕራፍ ስኬት እንኳን ደስ አላችሁ!

‎በሦስት ዓመታት ውስጥ ለማሳካት የታቀደውን ግብ ከሁለት ዓመት ባነሰ ጊዜ ውስጥ ማሳካት ተችሏል። የ«5 ሚሊዮን የኢትዮጵያ ኮደሮች» ሐምሌ 16 ቀን 2016 ዓ.ም. ከተጀመረበት ጊዜ አንስቶ በኮምፒውተር ፕሮግራሚንግ፣ በመረጃ ትንተና፣ በአንድሮይድ ሶፍትዌር ልማት እና በአርቴፊሻል ኢንተለጀንስ መሠረታዊ ትምህርቶች 5,005,146 ሰልጣኞች ተመዝግበው ከ3 ሚሊዮን በላይ የሚሆኑት ስልጠናውን አጠናቀዋል። ይህ ስኬት የሕዝባችንን ቁርጠኝነት እና ወሰን የሌለው አቅም ማረጋገጫ ነው።

‎በዲጂታሉ ዓለም በልኩ ለመዘጋጀት የጀመርነው ታሪካዊ ምዕራፍ፤ የጉዟችን ማብቂያ ሳይሆን፥ ብሔራዊ ርዕያችንን ይበልጥ የምናፋጥንበት መነሻ ነው። እስከ ነሐሴ 2018 ዓ.ም. ድረስ የሰልጣኞችን ቁጥር 7 ሚሊዮን ለማድረስ የተሰነቀውን ግብ ለማሳካት፥ እያንዳንዱ ኢትዮጵያዊ የዚህ ብሔራዊ ተልዕኮ አካል እንዲሆን ጥሪዬን አቀርባለሁ።

‎ለወጣት ተማሪዎቻችን፤ መጭው የክረምት ወቅት ትልቅ ዕድላችሁ ነው። ጊዜያችሁን በዋዛ ከማሳለፍ ተቆጥባችሁ፤ በመመዝገብና በመማር ወደ ትምህርት ገበታችሁ ስትመለሱ ተማሪዎች ብቻ ሳትሆኑ፣ በዓለም አቀፍ ደረጃ እውቅና ያላችሁ የዲጂታል መሪዎች እንድትሆኑ አሳስባለሁ። ሥልጠናዎቹ ሙሉ በሙሉ በነጻ የሚሰጡ ሲሆን፥ የምስክር ወረቀቱም በዓለም አቀፍ ደረጃ እውቅና ያለው ነው።

‎የምትገነቡት ነገ የሚጀምረው ዛሬ ነው!

‎ለመመዝገብ እዚህ ይጫኑ:
‎ethiocoders.et/

Itoophiyaanota jaallatamtoota, boqonnaa milkaa’inaa kooderoota miliyoona 5 tiif baga gammaddani!

Galma waggoota sadii keessatti milkeessuuf karoorfame waggoota lamaa gaditti milkeessuun danda’ameera. Sagantaan “Kooderoota Itoophiyaa Miliyoona Shan” Adoolessa 16 bara 2016 edda eegalamee barnoota bu’uraa piroograamiingii kompiiwuteraa, odeeffannoo qaaccessuu, misooma sooftiweerii Andirooyidiifi Artifiishaal intelejensiitiin leenjitoota 5,005,146 galmaa’an keessaa miliyoona sadii ol kan ta’an leenjicha xumuraniiru. Milkaa’inni kun kutannoofi human uummata keenyaa hin daangeffamneef ragaadha.

Boqonnaan seena qabeessi addunyaa dijitaalaatiif haalaan qophaa’uuf eegalle kun dhuma imala keenyaa utuu hin ta’iin, ka’umsa mul’ata keenya biyyaalessaa caalatti ittiin saffisiifnudha. Galama hanga Hagayya 2018 tti lakkoofsa leenjitootaa miliyoona torbaan gahuuf qabame milkeessuuf, lammiin Itoophiyaa hundi qaama ergama biyyaalessaa kanaa akka ta’un waamichakoo dhiyeessa.

‎Barattoonni dargaggoonni keenya waktii gannaa dhufu kanatti kanaaf carraa guddaa qabdu. Yeroo keessan waan hin mallerratti dabarsuu dhiiftanii galmooftanii barachuudhaan wayita gara barnoota keessaniitti deebitan barattoota qofaa utuu hin ta’iin hooggantoota dijitaalaa sadarkaa addunyaatti beekamtii qabdan akka taatanin isin hubachiisa. Leenjiiwwan kunneen guutummaadhaan tolaan kan kennaman yoo ta’an, waraqaan ragaasaas sadarkaa addunyaatti beekamtii kan qabudha.

Egereen ijaartan har’a jalqaba!‎
Galmaa’uuf hidha kana cuqaasaa: ethiocoders.et/


𝐂𝐎𝐍𝐆𝐑𝐀𝐓𝐔𝐋𝐀𝐓𝐈𝐎𝐍𝐒, 𝐅𝐄𝐋𝐋𝐎𝐖 𝐄𝐓𝐇𝐈𝐎𝐏𝐈𝐀𝐍𝐒 𝐎𝐍 𝐓𝐇𝐄 𝟓 𝐌𝐈𝐋𝐋𝐈𝐎𝐍 𝐂𝐎𝐃𝐄𝐑𝐒 𝐌𝐈𝐋𝐄𝐒𝐓𝐎𝐍𝐄!

What we set out to achieve in three years, we have accomplished in less than two. Since the launch of the 5 Million Ethiopian Coders Initiative on July 23, 2024, Ethiopia has reached 5,005,146 enrollments across Programming, Data Analysis, Android Development, and Artificial Intelligence fundamentals. This is our testament to our people's determination and limitless potential.

This milestone is not where our ambition ends, it is where it accelerates further. With 7 million enrollments by August 2026 firmly within our vision, I call upon every Ethiopian to be part of this national mission.

To our young students, this summer is your opportunity. Do not let it pass idly. Register, learn, and return to your classrooms not just as students, but as certified digital leaders. The courses are free, the certification is internationally recognized.

The future you build starts today!

ENROLL NOW:
ethiocoders.et/

በኬንያ የኢትዮጵያውያንና ትውልደ ኢትዮጵያውያን ማህበር አባላት የበጎ አድራጎት ድጋፍ አደረጉ====================(ሰኔ 03 ቀን 2018 ዓ.ም፤ ናይሮቢ) በኬንያ በተለያዩ ዩኒቨርሲ...
10/06/2026

በኬንያ የኢትዮጵያውያንና ትውልደ ኢትዮጵያውያን ማህበር አባላት የበጎ አድራጎት ድጋፍ አደረጉ
====================

(ሰኔ 03 ቀን 2018 ዓ.ም፤ ናይሮቢ) በኬንያ በተለያዩ ዩኒቨርሲቲዎች ለሚማሩ ትውልደ ኢትዮጵያውያን የ«TULA SAGLAN STUDENTS’ ASSOCIATION» አባላት ለሆኑ ተማሪዎች ማበረታቻ የሚሆን የተለያዩ የምግብ አቅርቦቶች ድጋፍ ተደረገ። ከተማሪዎቹ በተጨማሪም ለዲቦራ ፋውንዴሽን የገንዘብ ድጋፍ ተበርክቷል።

ለተማሪዎቹ የተደረገውን የዓይነት ድጋፍ እንዲሁም ለዲቦራ ፋውንዴሽን የገንዘብ እገዛ ያበረከቱት፣ የቀድሞው የኢትዮጵያ ብሔራዊ እግር ኳስ ተጫዋችና በአሁኑ ወቅት በኬንያ ነዋሪ የሆኑት አቶ ባይሣ በቀለ ናቸው። በተመሳሳይ መልኩ ሌሎች የማህበሩ አባላት የሆኑት ወ/ሮ የሻረግ ከበደ እና ወ/ሮ ሰብለ ባዩ ለዲቦራ ፋውንዴሽን የገንዘብ ድጋፍ አበርክተዋል።

ይህ የተደረገው ድጋፍ ተማሪዎች በትምህርት ገበታቸው ላይ የሚያጋጥሟቸውን ተግዳሮቶች ከመቅረፍ ባለፈ፣ በማህበራዊና ባህላዊ ትስስሮች ላይ የአንድነት እሴት ይበልጥ እንዲጠናከር ከፍተኛ አስተዋጽኦ እንደሚኖረው ተገልጿል።

የኢትዮጵያ ኤምባሲ ለተከናወነው የበጎ አድራጎት ተግባር ለለጋሾቹ ምስጋናው ያቀረበ ሲሆን፣ የዳያስፖራ አባላቱ በበኩላቸው መሰል ድጋፎቻቸውን አጠናክረው እንደሚቀጥሉ አረጋግጠዋል።

ከዚህ በታች ስም ዝርዝራችሁ የተጠቀሰው ፓሰፖርታችሁ ዝግጁ ስለሆነ በስራ ሰዓት እየመጣችሁ መውሰድ የምትችሉ መሆኑን እንገልፃለን።
10/06/2026

ከዚህ በታች ስም ዝርዝራችሁ የተጠቀሰው ፓሰፖርታችሁ ዝግጁ ስለሆነ በስራ ሰዓት እየመጣችሁ መውሰድ የምትችሉ መሆኑን እንገልፃለን።

09/06/2026
The Seventh General Election of Ethiopia: A beacon of Africa’s successful democratic journey.The successful conduct of E...
08/06/2026

The Seventh General Election of Ethiopia: A beacon of Africa’s successful democratic journey.

The successful conduct of Ethiopia’s Seventh General Election on June 1, 2026, stands as one of the most remarkable democratic milestones in the modern political history of Africa. Beyond being a national electoral exercise, the election represented a powerful affirmation of Ethiopia’s democratic aspirations, national resilience, constitutional order and enduring commitment to peaceful political participation.

Indeed, the path forward for Africa’s Democracy is one and clear: political power through ballot!

The Embassy Participates at the Nairobi International Cultural Festival ====The Embassy participated in the 10th edition...
06/06/2026

The Embassy Participates at the Nairobi International Cultural Festival
====

The Embassy participated in the 10th edition of Nairobi international cultural festival. This year’s Nairobi international cultural festival is held on June 6, 2026 at Kenya School of TVET, Gigiri. The event provided ample opportunity
for the Embassies to showcase their respective cultural heritages and national products.

The Ethiopian Booth colorfully displayed a wide variety of Ethiopian Cultural heritages, unique national fabrics, various tourist destinations, traditional coffee ceremony as well as authentic Ethiopian cuisine.

Ambassador Demeke Atnafu, Deputy Head of Mission, at the Embassy delivered remarks at the opening ceremony. In his remark he expressed that Ethiopia is ancient civilization without interrupted statehood that extended for more than three thousand years and being a mosaic of people and culture is known as the land of orgins for the reasons that Ethiopia is origin of human kind, origin of Coffee, origin of legendary Blue Nile, has its own calendar and alphabets, as well as never colonized nation in Africa.

Ambassador Demeke has also mentioned that Ethiopia has registered 18 heritages in UNESCO’s world heritage list, which made Ethiopia the leading nation with the highest number of registered world heritages. At the end H.E Ambassador conducted an interview with KTN TV which will be aired on the coming days.

Over 35 Embassies and Exhibitors showcased their cultural cuisine, music, dance, handcrafts and fashion products during the festival.

Address

STATE HOUSE Avenue
Nairobi
45198-00100GPO

Opening Hours

Monday 09:00 - 12:30
14:00 - 17:30
Tuesday 09:00 - 12:30
14:00 - 17:30
Wednesday 09:00 - 12:30
14:00 - 17:30
Thursday 09:00 - 12:30
14:00 - 17:30
Friday 09:00 - 12:30
14:00 - 17:30

Telephone

+254722207025

Alerts

Be the first to know and let us send you an email when Ethiopian Embassy in Kenya posts news and promotions. Your email address will not be used for any other purpose, and you can unsubscribe at any time.

Contact The Organization

Send a message to Ethiopian Embassy in Kenya:

Share