27/05/2026
በጉራጌ ዞን ጌታ ወረዳ 1447ኛው የኢድ አል አደሃ (አረፋ) በዓል በተለያዩ ሀይማኖታዊ ስነ-ስርአት በድምቀት እየተከበረ ነው።
ግንቦት 19/2018 ዓ.ም (ቋንጤ)
በጌታ ወረዳ በድምቀት ከሚከበሩ በዓላት አንዱ የአረፋ በዓል ሲሆን የዘንድሮ የ1447ኛው የኢድ አል አደሃ (አረፋ) በዓል የኢድ ሶላት ፕሮግራም በቋንጤ ከተማ እየተካሄደ ይገኛል።
በዓሉ በሚያከበሩበት ወቅት የተቸገሩ ወገኖች የሚረዱበት ፈጣሪን የሚለመንበት፣ አንድነትን፣ ወንድማማችነትን የሚሰበክበት በዓል ነው።
ለመላው የእስልምና እምነት ተከታዮች በሙሉ እንኳን እንኳን ለ1447ተኛው የኢደል-ዓድሃ (አረፋ)በዓል በሰላም አደረሳችሁ!!
ዒድ ሙባረክ!!