21/07/2021
የአማራ ክልል መንግስት በአማራ ክልል ህዝብ ላይ የተጋረጠውን የህልውና ዘመቻ አስመልክቶ በክልልሉ የሚገኙ የመንግስት ሰራተኞች ድጋፍ እንዲያደርጉ በተጠየቀው መሰረት የሰሜን ወሎ ዞን ባህል ቱሪዝም መምሪያ ሰራተኞች በቀን 14/11/013 አ.ም በአመት የሚከፈል የወር ደመወዝ ለአማራ ልዩ ሃይል እንደሚሰጡ ቃል ገብተዋል፡፡
To promote and protect the cultural values and heritages
Amhara
Woldia
Be the first to know and let us send you an email when North wollo culture and tourism ሰሜን ወሎ ዞን ባህልና ቱሪዝም posts news and promotions. Your email address will not be used for any other purpose, and you can unsubscribe at any time.