10/06/2026
የአልቾ ውሪሮ ወረዳ አስተዳደር የ2018 በጀት አመት የእስካሁን አፈጻጸምና የቀሪ ቀናት የትኩረት መስኮች ላይ የውይይት መድረክ ማካሄድ ጀምሯል።
ቃዋቆቶ፣ ሰኔ 3/2018 (አልቾ ኮሙኒኬሽን)
በስልጤ ዞን የአልቾ ውሪሮ ወረዳ አስተዳደር የ2018 በጀት ዓመት አጠቃላይ የልማትና የመልካም አስተዳደር ተግባራት ዝርዝር አፈጻጸምንና የቀሪ ቀናት የትኩረት መስኮች ላይ የወረዳው አመራርና ሌሎች ባለድርሻ አካላት በተገኙበት የግምገማና የውይይት መድረክ እያካሄደ ይገኛል።
በውይንት መድረኩ ላይ የጽ/ቤት ሀላፊዎች የእስካሁን አፈጻጸም ሪፖርት እያቀረቡ ሲሆን የውይይት መድረኩን የማእከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ኢንስፔክሽንና ስነምግባር ኮሚሽን ቢሮ ሀላፊ አቶ አብዱልዋሪስ ጀማል የአልቾ ውሪሮ ወረዳ ዋና አስተዳዳሪ ክብርት መህዲያ ሀሰን የወረዳው ብልጽግና ፓርቲ ዋና ሀላፊ አቶ ሙዘይን መሀመድ በጋራ እየመሩት ይገኛል።
በመድረኩ ላይ የወረዳው አስተባባሪ አባላት፣ የክልል ደጋፊ አመራሮች፣የወረዳው አመራሮች ተሳትፈዋል።
ተጨማሪ መረጃዎችን ለማግኘትከስር ያሉትን ሊንኮች ይንኩ
በፌስ ቡክ=https://www.facebook.com/profile.php?id=100064217195338
በዩቲዩብ= https://www.youtube.com/
በቴሌግራም =https://t.me/+fLx2gB554XkyYTJk
በድረ ገጽ http://www.google.com/AlichoCommunication
በቲክቶክ
http://www.tiktok.com/
ኢንስታግራም
https://www.instagram.com/Alichocomm25.