27/01/2021
የባይራ ኮይሻ ወረዳ እርሻና ተፈጥሮ ሀብት ልማት ጽ/ቤት በ2013ዓ.ም የተፋስስ ማብሰሪያ ቀን 19/05/2013ዓ.ም በወይዴ ማሳያና ቀበሌ የሁሉም የወረዳ ከፍተኛ አመራሮችና የዞን እርሻ መምሪያ ኃላፊዎችና የዞን ደጋፊ አመራሮች በተገኙበት በደማቅ ሁነታ እንድህ በመሰለው ዝግጅት በየአደረጃጀትና የህዝብ ንቅናቄ በላውንችግ ተቀን አጠቃላይ መገኘት ያለበት ወ 1899 ሴ1561 ድ 3460 ባሳተፌ ያለምንም የሰው ጉልበት ብክነት ሳይኖር በተመረጡ ቴክኖሎጂና ማለትም ጤረጰዛማና ድፕ ትሬንች ትኩረት የተደረገ የተፋስስ ፅንሴ ሀሳብ በማስፋት ሰፊው የህዝብ ተጠቃሚነት ባረጋገጠ መልክ ተጀምሯል