17/10/2025
የሚዛን አማን ከተማ ከንቲባ ሰለሞን ሌዊ (ኢንጅነር) የተለያዩ ሹመቶችን ሰጥተዋል።
በዙህ መሰረት
1. አቶ አምና ታደሰ : የሚዛን አማን ከተማ አስተዳደር ፕላን ጽ/ቤት ኃላፊ
2. አቶ ሰለሞን ወንጌል : የሚዛን አማን ከተማ አስተዳደር ጤና ጽ/ቤት ኃላፊ
3. አቶ ደጀኔ በቀለ : የሚዛን አማን ከተማ አስተዳደር ከንቲባ ጽህፈት ቤት ኃላፊ
4. አቶ ዘሪሁን መንግስቱ : የሚዛን አማን ከተማ አስተዳደር ግብርና አካባቢ ጥበቃ ህብረት ስራ ጽ/ቤት ኃላፊ
5. ወ/ሮ ምርታለም ደሳለኝ : የሚዛን አማን ከተማ አስተዳደር ብልጽግና ፓርቲ ሀብት ልማት ዘርፍ ኃላፊ
6. አቶ ዘውዴ ሽዱ : የሚዛን አማን ከተማ አስተዳደር ብልጽግና ፓርቲ የፖለቲካና ህዝብ ግንኙነት ዘርፍ ም/ኃላፊ
7. አቶ ኤልያስ ታምሩ ፦ የህብረት ቀበሌ ማዘጋጃ ቤት ስራ አስኪያጅ
8. ወ/ሪት ገነት ናካ፦ የአማን ቀበሌ ብልጽግና ፓርቲ ጽህፈት ቤት ኃላፊ
9. ወ/ሮ ሰሎሜ ታደሰ ፦ የዕድገት ቀበሌ ብልጽግና ፓርቲ ኃለፊ