13/03/2026
የሲቪል እና ቤተሰብ ምዝገባ አዋጅ
👉 የፖለቲካዊ፣ ማኅበራዊና ኢኮኖሚያዊ ልማትን ለማቀዴ፣ የተለያዩ
ማኅበራዊና ኢኮኖሚያዊ አገልግልቶችን ዜጎች ማግኘት እንዲችሉ ለማድረግ
እና በፍትሕ አስተዲደር ቀልጣፊፋና ውጤታማ አሠራር እንዲኖር ለማስቻል የሲቪል ምዝገባ እና የቤተሰብ ምዝገባ ቁልፍ ሚና የሚጫወቱ በመሆኑ ፤
👉 ዜጎች ወሳኝ ኩነቶችን በአግባቡና በወቅቱ እንዲያስመዘግቡ የሚያስችል ተደራሽ፣ ሁሉን አቀፍ እና አስገዳጅ የሆነ የሲቪል ምዝገባ እና የቤተሰብ
ምዝገባ ሥርዓት መዘርጋት አስፈላጊ ሆኖ በመገኘቱ ፤
👉 የብሔራዊ ጥቅምንና ደህንነትን ለማስጠበቅ እና በመንግሥትና በግሉ ዘርፍ ለዜጎች የሚሰጡ አገልግልቶችን ቀልጣፋ ለማድረግ የሲቪል ምዝገባ
እና የቤተሰብ ምዝገባ አገሌግልት መስጠት አስፈሊጊ በመሆኑ የሲቪሌ እና ቤተሰብ ምዝገባ አዋጅ ቁጥር 1370/2017 ተደንግጓል ።