04/06/2026
(ግንቦት_27/2018 ዓ.ም)
*****************
🍉በአርጎባ ብሔረሰብ ልዩ ወረዳ በሁለተኛ ዙር የመስኖ ልማት የለማው ሀብሃብ በአሁኑ ወቅት ለተጠቃሚው ማህበረሰብ እና ለተለያዩ ገበያዎች በስፋት እየቀረበ ይገኛል።
የመስኖ ልማቱ ለአርሶ አደሮች ተጨማሪ የገቢ ምንጭ ከመፍጠሩ ባሻገር፣ መሬታቸውን በተሻለ ሁኔታ የመጠቀምና የመንከባከብ ባህላቸውን በማጠናከር የግብርና ምርታማነትን እያሳደገ ይገኛል።
🌱 መስኖ_ለምግብ_ዋስትና
🍉 ሀብሃብ_ለገቢ_ማሳደጊያ
👨🌾 ለአርሶ_አደሮች_የተሻለ_ኑሮ
#ሀብሃብ #ምርታማነት