የቀበሌ 07 ኮሙኒኬሽን እና የህብረተሰብ ተሳትፎ ማስተባበሪያ

  • Home
  • Ethiopia
  • Dire Dawa
  • የቀበሌ 07 ኮሙኒኬሽን እና የህብረተሰብ ተሳትፎ ማስተባበሪያ

የቀበሌ 07 ኮሙኒኬሽን እና የህብረተሰብ ተሳትፎ  ማስተባበሪያ Contact information, map and directions, contact form, opening hours, services, ratings, photos, videos and announcements from የቀበሌ 07 ኮሙኒኬሽን እና የህብረተሰብ ተሳትፎ ማስተባበሪያ, Government Organization, Dire Dawa.

በጎነት እና አብሮነት ለኢትዮጵያ ከፍታ” በሚል መሪ ቃል በአስተዳደራችን በመከናወን ላይ ያሉ የክረምት በጎ ፍቃድ ስራዎች እንደቀጠሉ ይገኛሉ፡፡ ወረዳችን በዛሬው ዕለት “አልፈላህ  ት/ቤት” ...
18/09/2024

በጎነት እና አብሮነት ለኢትዮጵያ ከፍታ” በሚል መሪ ቃል በአስተዳደራችን በመከናወን ላይ ያሉ የክረምት በጎ ፍቃድ ስራዎች እንደቀጠሉ ይገኛሉ፡፡

ወረዳችን በዛሬው ዕለት “አልፈላህ ት/ቤት” የመምህራን በጎ አድራጎት ማህበር ከ50 በላይ ለሚሆኑ የአቅመ ደካማ ቤተሰብ ልጆች የትምህርት መርጃ ቁሳቁስ ለያንዳንዱ ተማሪ ( ዩኒፎርም፣ ጫማ፣ ቦርሳ፣ ዳብተር እና እርሳስ) ድጋፍ አድርጓል።

ዋበሪ እግር ኳስ ቡድን አሰልጣኝ ኦብሳ ጃሚን (ባርቴሶ) ለአንድ(1) ዓመት በይፋ አስፈርመውታል ::በፕሮግራሙ ላይ የተገኙት አዲሱ የክለቡ ፕሬዝዳንት ረመዳን መሀመድ ( ዲማ ) እና የክለቡ ...
18/09/2024

ዋበሪ እግር ኳስ ቡድን አሰልጣኝ ኦብሳ ጃሚን (ባርቴሶ) ለአንድ(1) ዓመት በይፋ አስፈርመውታል ::
በፕሮግራሙ ላይ የተገኙት አዲሱ የክለቡ ፕሬዝዳንት ረመዳን መሀመድ ( ዲማ ) እና የክለቡ ፀሀፊ አህመድኑር አብዱረዛቅ ( ቦቢ ) እና ዳንኤል ተመስገን የወረዳ 07 ወጣቶችና ስፖርት ማስተባበሪያ ኃላፊ በእንግድነት በመገኘት አሰልጣኙን አስፈርመውታል::

የመደመር መንገድ 8ቱ መገለጫዎች፦1. ሰው ተኮር፣2. ሀገር በቀል፣3. የመሀል ፖለቲካ፣4. ገቢር ነበብ (Pragmatisim)፣5. ሚዛናዊ፣6. አፍርሶ የማይጀምር፣ ከትላንት በጎውን የሚወስድ...
16/09/2024

የመደመር መንገድ 8ቱ መገለጫዎች፦
1. ሰው ተኮር፣
2. ሀገር በቀል፣
3. የመሀል ፖለቲካ፣
4. ገቢር ነበብ (Pragmatisim)፣
5. ሚዛናዊ፣
6. አፍርሶ የማይጀምር፣ ከትላንት በጎውን የሚወስድ የጎደለውን የሚሞላ
7. ትናንትን፣ ዛሬን እና ነገን አስተሳስሮ የሚያይ፣
8. ወደ ብልፅግና የሚወስደን መንገድ ነው።

ብልጽግና ፓርቲ ሀገር በቀል፣ ገቢር ነበብ ፣ አካታች፣ ተደራሽ አና በኢትዮጵያ ተጨባጭ አቅሞች ላይ በተመሠረተ የፖለቲካ እሳቤ የሚመራ ፓርቲ ነዉ።

ብልፅግና የኢትዮጵያን አቅሞች በመደመር እሳቤ በማሰባሰብ ፣ ጥንካሬዎችን በማስቀጠል፣ ስህተቶችን በማረም፣ የተዛቡ ትርክቶችን በማረቅ፣ በጋራ የመልማትን፣ በትብብር የማደግን አቅጣጫ ይከተላል።

ይህ አዲስ ፖለቲካዊ እይታ ኢትዮጵያን ወደ ተሻለ ደረጃ ማሸጋገሪያ ሀዲድ ፤ የተጀመረዉን ለዉጥ ለማፅናትም አቅም ነዉ።

እንኳን ለ2017 አዲስ ዓመት በሰላምና በፍቅር አደረሳችሁ!የተከበራችሁ የወረዳችን  በየደረጃው የምትገኙ አመራሮች፣ ነዋሪዎች፣ የመንግስት ሰራተኞች፣ ጤና ባለሙያዎች፣ መምህራን፣ ነጋዴዎች፣ የ...
10/09/2024

እንኳን ለ2017 አዲስ ዓመት በሰላምና በፍቅር አደረሳችሁ!

የተከበራችሁ የወረዳችን በየደረጃው የምትገኙ አመራሮች፣ ነዋሪዎች፣ የመንግስት ሰራተኞች፣ ጤና ባለሙያዎች፣ መምህራን፣ ነጋዴዎች፣ የሃይማኖት አባቶች፣ ወጣቶች፣ ባለ ሃብቶችና በተለያዩ የሙያ መስክ ተሰማርታችሁ ሃገራችሁን እያገለገላችሁ የምትገኙ ግለሰቦች እንኳን ለ2017 ዓ.ም አዲስ ዓመት በሰላም አደረሳችሁ/አደረሰን!

አቶ አብዲረዛቅ መሀመድ
የወረዳ7 ሥራ አስፈፃሚ

መልካም አዲስ ዓመት🌻

ነሀሴ 25/2016ዓ.ምወረዳ 7 አስተዳደር ጽ/ቤትበድሬዳዋ አስተዳደር ም/ቤት የወረዳ 7  የህዝብ ተመራጭ የሆኑ የምክር ቤት አባላት ከመረጣቸው   ህዝብ ጋር  የውክልና መወጣት መድረክ አካሄ...
01/09/2024

ነሀሴ 25/2016ዓ.ም
ወረዳ 7 አስተዳደር ጽ/ቤት
በድሬዳዋ አስተዳደር ም/ቤት የወረዳ 7 የህዝብ ተመራጭ የሆኑ የምክር ቤት አባላት ከመረጣቸው ህዝብ ጋር የውክልና መወጣት መድረክ አካሄዱ::
በ3ኛ የስራ ዘመን 3ተኛ ዓመት ለ3ተኛ ዙር የሚካሄደውን የውክልና አወጣጥ መድረክ ላይ ከመረጣቸው ህዝብ ጋር ለመወያየት የተዘጋጀ የህዝብ መድረክ በደማቅ ሁኔታ አካሄዱ። በመቀጠልም የአቅመ ደካማ ቤት መገንባት ማስጀመሪያ ፕሮግራም አካሄዱ።

"ሰው ተኮር አገልግሎት ለሀገር ግንባታ"በወረዳ 7 አስተዳደር ጽ/ቤት የሚስተዋሉ ችግሮች እና ርብርብ የሚሹ መፍትሄ አቅጣጫዎች ላይ የተዘጋጀ የህዝብ ውይይት መድረክ ተካሄዷል።
25/08/2024

"ሰው ተኮር አገልግሎት ለሀገር ግንባታ"

በወረዳ 7 አስተዳደር ጽ/ቤት የሚስተዋሉ ችግሮች እና ርብርብ የሚሹ መፍትሄ አቅጣጫዎች ላይ የተዘጋጀ የህዝብ ውይይት መድረክ ተካሄዷል።

ዛሬ ነሀሴ 17/12/2016ዓ.ምየወረዳ 7 አስተዳደር ፅ/ቤትበድሬ ደዋ አስተዳደር ''የምትተክል ሀገር የሚያፀና ትውልድ ''በሚል መሪ- ቃል በአንድ ጀምበር አንድ ሚሊዬን ችግኝ ተከላ መርሃ ...
23/08/2024

ዛሬ ነሀሴ 17/12/2016ዓ.ም
የወረዳ 7 አስተዳደር ፅ/ቤት
በድሬ ደዋ አስተዳደር ''የምትተክል ሀገር የሚያፀና ትውልድ ''በሚል መሪ- ቃል በአንድ ጀምበር አንድ ሚሊዬን ችግኝ ተከላ መርሃ ግብር በወረዳ 7 አስተዳደር በመሀመድ አብዱላሂ ኦክሰዴ መታሰቢያ ትምህርት ቤት ግቢ ውስጥ በደመቀ ሁኔታ አካሂዷል።
በመረሃ-ግብሩ ላይ የወረዳ 7 አስተዳደር አመራሮች: ደጋፊ አመራሮችና የመንግስት ሰራተኞች ተሳትፈዋል።

ዛሬ ነሀሴ 16/12/2016ዓ.ምየወረዳ 7 አስተዳደር ፅ/ቤት ''ሰው ተኮር አገልግሎት ለሀገር ግንባታና ለአስተዳደራችን በአገልግሎት አሰጣጥ የሚስተዋሉ ችግሮች የመፍትሄ እስትራቴጂ እና የ20...
22/08/2024

ዛሬ ነሀሴ 16/12/2016ዓ.ም
የወረዳ 7 አስተዳደር ፅ/ቤት ''ሰው ተኮር አገልግሎት ለሀገር ግንባታና ለአስተዳደራችን በአገልግሎት አሰጣጥ የሚስተዋሉ ችግሮች የመፍትሄ እስትራቴጂ እና የ2017 በጀት አመት ዋና ዋና የርብርብ ማዕከላችን የማስፈፀሚያ መሪ እቅድ'' በሚል መሪ- ቃል ከመንግስት ሰራተኞ ጋር የውይይት መድረክ አካሂደዋል።

ዛሬ ነሀሴ 14/12/2016ዓ.ምየወረዳ 7 አስተዳደር ፅ/ቤትየወረዳ 7 አስተዳደር ፅ/ቤት ደጋፊ አመራር የተከበሩ ኢንጅነር ጀማል ኢብራሂም  :የተከበሩ ሙራድ በደዊ እና የተከበሩ ረምዚ መሀመ...
20/08/2024

ዛሬ ነሀሴ 14/12/2016ዓ.ም
የወረዳ 7 አስተዳደር ፅ/ቤት
የወረዳ 7 አስተዳደር ፅ/ቤት ደጋፊ አመራር የተከበሩ ኢንጅነር ጀማል ኢብራሂም :የተከበሩ ሙራድ በደዊ እና የተከበሩ ረምዚ መሀመድ በተገኙበት በመንግስትና በፓርቲ ስራዎች አፈፃፀም የአመራር ምዘና ስርዓት ማካሄድ ጀምሯል።
የወረዳ 7 ኮሙኒኬሽንና ህብረተሰብ ተሳትፎ ማስተባበሪያ

በድሬዳዋ አስተዳደር በአንድ ጀንበር 1ሚሊዮን የመትከል መረሀ ግብር 4 ቀን ቀረው
19/08/2024

በድሬዳዋ አስተዳደር በአንድ ጀንበር 1ሚሊዮን የመትከል መረሀ ግብር 4 ቀን ቀረው

በድሬዳዋ አስተዳደር የወረዳ 7 አስተዳደር ምክር ቤት 3ተኛ ዓመት 3ተኛ የሥራ ዘመን 49ኛ መደበኛ ጉባኤው ነሐሴ 12/2016 ተካሄደ።
18/08/2024

በድሬዳዋ አስተዳደር የወረዳ 7 አስተዳደር ምክር ቤት 3ተኛ ዓመት 3ተኛ የሥራ ዘመን 49ኛ መደበኛ ጉባኤው ነሐሴ 12/2016 ተካሄደ።

Address

Dire Dawa

Alerts

Be the first to know and let us send you an email when የቀበሌ 07 ኮሙኒኬሽን እና የህብረተሰብ ተሳትፎ ማስተባበሪያ posts news and promotions. Your email address will not be used for any other purpose, and you can unsubscribe at any time.

Share