26/05/2026
ዋና ዳሪክተር ክቡር ዶ/ር አብዱሰላም መሀመድ
(አረፋ) #በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፉ።
የድሬዳዋ አስተዳደር ገቢዎች ባለስልጣን ዋና ዳሪክተር ክቡር ዶ/ር አብዱሰላም መሀመድ ለመላው የእስልምና እምነት ተከታዮች
( #አረፋ) #በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላልፈዋል፡፡
ዶ/ር አብዱሰላም በመልዕክታቸው፤ የዘንድሮው ታላቅ በዓል ሲከበር በተለይም በተለያዩ የመርጃ ማዕከላት የሚገኙ #አረጋውያንን እንዲሁም #ህፃናትን በቦታው ተገኝቶ በመጎብኘትና ሊሆን እንደሚገባ በአፅንኦት ገልፀዋል።
/
ዶ/ር አብዱሰላም መሀመድ #ሰራተኞች በአጠቃላይ ለመላው #የእስልምና
በዓሉ የሰላም፣ የፍቅር፣ የአብሮነት እና የመተሳሰብ እንዲሆንላችሁ እመኛለሁ ሲሉ
።
በግብይት ግዜ
ባህል እናድርግ
እንዲሆን እመኛለሁ! !!
ዶ/ር አብዱሰላም መሀመድ የድሬዳዋ አስተዳደር