02/02/2024
በአያት አ.ማ በሰው ሃብት አስተዳደር ዳይሬክቶሬት በኃላፊነት ሲሰራ የነበረው እና የ5 ልጆች አባት የሆነው አቶ ጥር 12 ቀን 2016 ዓ.ም ከጠዋቱ 2፡00 ሰዓት ፈረንሳይ ለጋሲዮን ልዩ ስሙ ወይብላ ፀበል አካባቢ ከሚገኘው መኖሪያ ቤቱ እንደወጣ አልተመለሰም፡፡
ቤተሰቦቹ የካ ክ/ከተማ ወረዳ 01 ፖሊስ ጣቢያ ያመለከቱ ሲሆን በሆስፒታሎች እና ሌሎች ቦታዎች ቢያፈላልጉትም ሊገኝ አልቻለም።
ተፈላጊው በእለቱ ጥቁር ሰማያዊ ጃኬት እና ሰማያዊ ጂንስ ሱሪ የለበሰ ሲሆን በምስሉ ላይ የሚታየውን ተፈላጊ ያየ ወይንም ያለበትን የሚያውቅ ከታች ባሉት ስልክ ቁጥሮች ደውሎ እንዲጠቁመን በፈጣሪ ስም አንማፀናለን፡፡
0913503238 ወይንም 0913091983 (ባለቤቱ ወ/ሮ ስሜነሽ አያሌው)
ባለቤቱ እና ልጆቹ !!!