Debre Markos City prosperity party /ብልፅግና

Debre Markos City prosperity party /ብልፅግና ይህ በደብረ ማርቆስ ከተማ የብልፅግና ፓርቲ ቅ/ፅ/ቤት የፌስቡክ ገፅ ነው።

 #በደብረ ማርቆስ ከተማ አስተዳደር መንቆረር ክፍለ ከተማ ብልፅግና ፓርቲ ቅርንጫፍ ጽ/ቤት የተደረገ የምረጡኝ ምርጫ ቅስቀሳና የቡና ጠጡ መርሃ- ግብር ።🕊ሰላም ለሁሉም፤ ሁሉም ለሰላም🕊  "...
06/05/2026

#በደብረ ማርቆስ ከተማ አስተዳደር መንቆረር ክፍለ ከተማ ብልፅግና ፓርቲ ቅርንጫፍ ጽ/ቤት የተደረገ የምረጡኝ ምርጫ ቅስቀሳና የቡና ጠጡ መርሃ- ግብር ።

🕊ሰላም ለሁሉም፤ ሁሉም ለሰላም🕊

"የጣና ቃልኪዳናችን፤ ለዘላቂ ሰላም እና ለሁለንተናዊ ብልጽግናችን"
•~•~•
- Facebook
https://www.facebook.com/dmprosperity
- Twitter https://x.com/DMCityPP03/status/1944331259439644898?t=bw56-VDAVeL9g5k3Y1a_fg&s=19
- You tube
https://www.youtube.com/
- Telegram
t.me/dmc03pp
- Tikitok
https://www.tiktok.com/?_t=ZM-8yIbRLNwzSy&_r=1
- Instagram
https://www.instagram.com/debermarkosprosperity?igsh=ZWt1ZGMwMzZ3aWFv

 #ታዳሽ ኃይል !በሀገራችን ፈጣን ኢኮኖሚ ዕድገት እና በሕዝብ የአኗኗር ዘየ መቀየር የተነሣ የኃይል ፍላጎት እየጨመረ መጥቷል፡፡ ሀገር አቀፍ የኤሌክትሪክ ኃይል የማመንጨት ዐቅምን ለማሳደግ ...
06/05/2026

#ታዳሽ ኃይል !

በሀገራችን ፈጣን ኢኮኖሚ ዕድገት እና በሕዝብ የአኗኗር ዘየ መቀየር የተነሣ የኃይል ፍላጎት እየጨመረ መጥቷል፡፡ ሀገር አቀፍ የኤሌክትሪክ ኃይል የማመንጨት ዐቅምን ለማሳደግ ፓርቲያችን በልዩ ትኩረት እየሠራ ይገኛል፡፡ ባለፉት ዓመታት የተጀመሩትን የሕዳሴ ግድብን አጠናቀን የኮይሻ ግድብን በከፍተኛ ፍጥነት ለማጠናቀቅ ፓርቲያችን እየሠራ ይገኛል፡፡

ባለፉት ዓመታት የተጀመሩ የኤሌክትሪክ ኃይል ማመንጫ ግንባታዎችን ለማጠናቀቅ ቃል ገብተን ነበር፡፡ ከዚህ ውስጥ ከለውጡ በፊት በፕሮጀክት አመራር እና በሌሎች ተያያዥ ችግሮች ምክንያት ከፍተኛ እክል ገጥሞት ቆሞ የነበረውን የሕዳሴ ግድባችንን በውጤታማነት አጠናቀናል። በሠራናቸው ውጤታማ ሥራዎች ፕሮጀክቱ በጳጉሜን 2017 ተገባዶ በይፋ ተመርቋል።

በጊቤ-3 እና ኮይሻ የተጀመሩ ፕሮጀክቶች ፈተና ነበረባቸው፡፡ ችግሮቻቸውን ፈተን ጊቤ ሦስት ተጠናቆ ወደ ሙሉ ሥራ ገብቷል። የኮይሻ ፕሮጀክት በ2018 በጀት ዓመት የመጀመሪያ ሩብ ዓመት 72.5 በመቶ ደርሷል። በተጨማሪም ከነፋስ ኃይል የሚያመነጩት የአይሻ እና አሰላ ፕሮጀክቶች በጥሩ አፈጻጸም ደረጃ ላይ ይገኛሉ፡፡ በ2018 በጀት ዓመት የመጀመሪያ ሩብ ዓመት አይሻ 85.9 በመቶ፣ አሰላ ደግሞ 93.4 በመቶ አፈጻጸም ላይ ደርሰዋል።

በአጠቃላይ ከታዳሽ ኃይል ኤሌክትሪክ የማመንጨት ዐቅማችን በ2012 ከነበረው 4,478 ሜጋ ዋት፣ በ2018 በጀት አመት የመጀመሪያ ሩብ ዓመት 9,704.1 ሜ.ዋ ደርሷል። 21.1 ሺህ ኪ.ሜ የኤሌክትሪክ ማስተላለፊያ መሥመሮችን ዘርግተናል፡፡ በ2014 በጀት ዓመት 4.3 ሚልዮን ተጠቃሚዎች ከብሔራዊ ግሪድ ይጠቀሙ ነበር፡፡ በ2017 በጀት ዓመት ይህን ቁጥር ወደ 5.2 ሚልዮን ለማሳደግ ተችሏል።

የኃይል አቅርቦት መሠረተ ልማት፣ ኃይልን ከማመንጨት ያለፈ ሥራ ይፈልጋል፡፡ የማሠራጫ፣ የማስተላለፊያና የሰብ ስቴሽን መሠረተ ልማቶችን ጎን ለጎን ማከናወንን ይጠይቃል፡፡ ከዚህ አንጻር የተሠራው መሠረተ ልማት በቂ ያልሆነና የፍትሐዊነት ጥያቄ የሚነሣበት ነበር። በዚህም የተለያዩ አካባቢዎች እና አምራች ኢንዱስትሪዎች የኃይል ተጠቃሚነት ሳይረጋገጥ ጥያቄ ሆኖ ቆይቷል።

ፓርቲያችን ይህንን የፍትሐዊ ተጠቃሚነት ጥያቄ ለመመለስ የኃይል ማስተላላፊያ፣ የማሠራጫ እና የሰብስቴሽን ማስፋፊያ ፕሮግራሞችን ቀርጾ ተግባራዊ አድርጓል። እነዚህ መሠረተ ልማቶች፣ በተወሰነ ደረጃ የኅብረተሰባችን የኃይል አቅርቦት ጥያቄ እንዲመለስ ለማድረግ አስችለዋል።

ፓርቲያችን ኢትዮጵያ ያላትን የታዳሽ ኃይል ዕምቅ ዐቅም ጥቅም ላይ በማዋል በአፍሪካ ደረጃ አረንጓዴ ልማትን ለማረጋገጥ እየሠራ ነው። በተለይ በታላቁ የሕዳሴ ግድብ ላይ ባደረግነው ርብርብ ተጨማሪ ኃይል አግኝተናል፡፡ ከዚህም ከሀገር ባለፈ ለቀጣናው ሀገራት ወደ ውጭ መላክ ችለናል፡፡ በዚህ መሠረት በ2017 የበጀት ዓመት 335.7 ሚሊዮን ዶላር ገቢ ለማግኘት ችለናል።

በ2018 በጀት አመት የመጀመሪያ ስድስት ወራት ከኤሌክትሪክ ኤክስፖርት 246 ሚሊዮን ዶላር ገቢ ተገኝቷል።

🕊ሰላም ለሁሉም፤ ሁሉም ለሰላም🕊

"የጣና ቃልኪዳናችን፤ ለዘላቂ ሰላም እና ለሁለንተናዊ ብልጽግናችን"
•~•~•
- Facebook
https://www.facebook.com/dmprosperity
- Twitter https://x.com/DMCityPP03/status/1944331259439644898?t=bw56-VDAVeL9g5k3Y1a_fg&s=19
- You tube
https://www.youtube.com/

የመድሃኒት አቅርቦት ችግርን መቅረፍ የሚያስችል የማህበረሰብ አቀፍ መድሃኒት ቤት በደብረ ማርቆስ ከተማ ተከፍቶ አገልግሎት መስጠት ጀመረ።በጤና ተቋማት እያጋጠመ ያለውን የመድሃኒት ዕጥረት ለመ...
06/05/2026

የመድሃኒት አቅርቦት ችግርን መቅረፍ የሚያስችል የማህበረሰብ አቀፍ መድሃኒት ቤት በደብረ ማርቆስ ከተማ ተከፍቶ አገልግሎት መስጠት ጀመረ።

በጤና ተቋማት እያጋጠመ ያለውን የመድሃኒት ዕጥረት ለመቅረፍ የማህበረሰብ አቀፍ መድሃኒት ቤት መከፈቱ ለማህበረሰቡ መድሃኒት ለማቅረብ ጉልህ አስተዋፅኦ ያበረክታል ሲሉ የደብረ ማርቆስ ከተማ አስተዳደር ጤና መምሪያ ሃላፊ አቶ ሃብታሙ ወርቁ ተናግረዋል።

የማህበረሰብ አቀፍ መድሃኒት ቤት ስራ መጀመር በተመጣጣኝ ዋጋ ማህበረሰቡ አገልግሎቱን እንዲያገኝ ያስችላል ሲሉም መምሪያ ሃላፊው ገልፀዋል።

አገልግሎቱን ለማስጀመር ለመድሃኒት ግዥ ከ3.2ሚሊየን ብር በላይ ወጭ መደረጉን አስገንዝበዋል

በመንግስት የጤና ተቋማት የማይገኙትን መድሃኒቶች በማምጣት ከዚህ ቀደም ያጋጥም የነበረውን የመድሃኒት ዕጥረት ለመቅረፍ እንደሚያስችልም አቶ ሃብታሙ ገልፀዋል።

የማህበረሰብ አቀፍ መድሃኒት ቤቱ መከፈት ማህበረሰቡ በተመጣጣኝ ዋጋ አገልግሎቱን እንዲያገኝ የሚያደርግ ስለሆነ በልዩ ትኩረት ሊሰራበት እንደሚገባ የደብረ ማርቆስ ከተማ አስተዳደር ተቀዳሚ ምክትል ከንቲባ ተሾመ ዋለ ተናግረዋል።

የመድሃኒት ቤቱ መከፈት መሰረታዊ የሆነ የማህበረሰቡን ችግር የምንፈታበት ነው ያሉት ተቀዳሚ ምክትል ከንቲባው በቀጣይም የመድሃኒት አገልግሎቱን በክፍለ ከተማዎች ለማስፋት እንደሚሰራ ገልፀዋል።

በስራ ማስጀመሪያ መርሃ-ግብሩ የከተማ አስተዳደሩ የመመምሪያ እና የክፍለ ከተማ የስራ ሃላፊዎችን ጨምሮ የማህበረሰብ ተወካዮች ተገኝተዋል።



🕊ሰላም ለሁሉም፤ ሁሉም ለሰላም🕊

"የጣና ቃልኪዳናችን፤ ለዘላቂ ሰላም እና ለሁለንተናዊ ብልጽግናችን"
•~•~•
- Facebook
https://www.facebook.com/dmprosperity
- Twitter https://x.com/DMCityPP03/status/1944331259439644898?t=bw56-VDAVeL9g5k3Y1a_fg&s=19
- You tube
https://www.youtube.com/
- Telegram
t.me/dmc03pp
- Tikitok
https://www.tiktok.com/?_t=ZM-8yIbRLNwzSy&_r=1
- Instagram
https://www.instagram.com/debermarkosprosperity?igsh=ZWt1ZGMwMzZ3aWFv

 #በደብረ ማርቆስ ከተማ አስተዳደር በንጉስ ተክለ ሃይማኖት  ክፍለ ከተማ ቀበሌ 04 ሰባተኛውን ሀገራዊና ክልላዊ ምርጫ አስመልክቶ  የምርጫ ማኒፌስቶ እና  ምልክት ትውውቅ ተደረገ ።በፕሮግራ...
06/05/2026

#በደብረ ማርቆስ ከተማ አስተዳደር በንጉስ ተክለ ሃይማኖት ክፍለ ከተማ ቀበሌ 04 ሰባተኛውን ሀገራዊና ክልላዊ ምርጫ አስመልክቶ የምርጫ ማኒፌስቶ እና ምልክት ትውውቅ ተደረገ ።

በፕሮግራሙ የተገኙት የደብረማርቆስ ከተማ አስተዳደር ተቀዳሚ ም/ከንቲባ አቶ ተሾመ ዋለ ከፊታችን ግንቦት 24/2018 ዓ.ም የሚካሄደውን ክልላዊና ሀገራዊ ምርጫ አስመልክቶ የብልጽግና ፓርቲን ማኔፌስቶዎችንና ምልክት የማስተዋወቅ ስራ ሰርተዋል ።

🕊ሰላም ለሁሉም፤ ሁሉም ለሰላም🕊

"የጣና ቃልኪዳናችን፤ ለዘላቂ ሰላም እና ለሁለንተናዊ ብልጽግናችን"
•~•~•
- Facebook
https://www.facebook.com/dmprosperity
- Twitter https://x.com/DMCityPP03/status/1944331259439644898?t=bw56-VDAVeL9g5k3Y1a_fg&s=19
- You tube
https://www.youtube.com/
- Telegram
t.me/dmc03pp
- Tikitok
https://www.tiktok.com/?_t=ZM-8yIbRLNwzSy&_r=1
- Instagram
https://www.instagram.com/debermarkosprosperity?igsh=ZWt1ZGMwMzZ3aWFv

 #በደብረ ማርቆስ ከተማ አስተዳደር በአብማ  ክፍለ ከተማ ቀበሌ 09 ሰባተኛውን ሀገራዊና ክልላዊ ምርጫ አስመልክቶ  የምርጫ ማኒፌስቶ እና  ምልክት ትውውቅ ተደረገ ።🕊ሰላም ለሁሉም፤ ሁሉም ...
06/05/2026

#በደብረ ማርቆስ ከተማ አስተዳደር በአብማ ክፍለ ከተማ ቀበሌ 09 ሰባተኛውን ሀገራዊና ክልላዊ ምርጫ አስመልክቶ የምርጫ ማኒፌስቶ እና ምልክት ትውውቅ ተደረገ ።

🕊ሰላም ለሁሉም፤ ሁሉም ለሰላም🕊

"የጣና ቃልኪዳናችን፤ ለዘላቂ ሰላም እና ለሁለንተናዊ ብልጽግናችን"
•~•~•
- Facebook
https://www.facebook.com/dmprosperity
- Twitter https://x.com/DMCityPP03/status/1944331259439644898?t=bw56-VDAVeL9g5k3Y1a_fg&s=19
- You tube
https://www.youtube.com/
- Telegram
t.me/dmc03pp
- Tikitok
https://www.tiktok.com/?_t=ZM-8yIbRLNwzSy&_r=1
- Instagram
https://www.instagram.com/debermarkosprosperity?igsh=ZWt1ZGMwMzZ3aWFv

"​ሚያዝያ በማርቆስ ከተማዋን ለኢንቨስትመንትና ለቱሪዝም የምናስተዋውቅበት ትልቅ በዓል ነው" ተቀዳሚ ምክትል ከንቲባ  ተሾመ ዋለከፊታችን ሚያዝያ 30 የሚከበረውን የሚያዝያ ማርቆስ ክብረ በዓ...
06/05/2026

"​ሚያዝያ በማርቆስ ከተማዋን ለኢንቨስትመንትና ለቱሪዝም የምናስተዋውቅበት ትልቅ በዓል ነው" ተቀዳሚ ምክትል ከንቲባ ተሾመ ዋለ

ከፊታችን ሚያዝያ 30 የሚከበረውን የሚያዝያ ማርቆስ ክብረ በዓል በማስመልከት በፓናል ውይይትና በተለያዩ ዝግጅቶች ተከበረ።

ታሪካዊቷ የደብረ ማርቆስ ከተማ የሚያዝያ ወርን ስታከብር፣ ታሪክን ከዘመናዊ እድገት ጋር በማቀናጀት ለኢንቨስትመንትና ለቱሪዝም ምቹ መሆኗን በተግባር እያሳየች ያለች ከተማ ናት።

ለታላቁ የቅዱስ ማርቆስ ዓመታዊ የንግሥ በዓል እንኳን በሰላም አደረሳችሁ ሲሉ የደብረ ማርቆስ ከተማ አስተዳር ባህል ቱሪዝም እስፖርት መምሪያ ሃላፊ አቶ ተስፋዬ አእምሮ መልእክታቸውን አስተላልፈዋል ።

ሚያዝያ በማርቆስ ለከተማችን ሃይማኖታዊ በዓል ብቻ ሳይሆን፣ የታሪክ፣ የባህልና የማህበራዊ ትስስራችን መገለጫ ነው ሲሉ አቶ ተስፋዬ ተናግረዋል ።

​"ከተማችን ደብረ ማርቆስ በርካታ ያልተነኩ የቱሪስት መስህቦች ባለቤት ናት፤ የባህል ቱሪዝም ዘርፉ የባህል አልባሳት፣ የአመጋገብ ሥርዓቶችና ባህላዊ ጭፈራዎች ያላት እያደገች ያለች ለከተማ መሆኗንም የባህልና እስፖርት መምሪያ ሃላፊው ተናግረዋል።

​የደብረ ማርቆስ ከተማ አስተዳደር ተቀዳሚ ምክትል ከንቲባ ተሾመ ዋለ ሚያዝያ በማርቆስ ከተማዋን በኢንቨስትመንትና በቱሪዝም የምናስተዋውቅበት ትልቅ በዓል ነው ፤ ለመላው የከተማችን ነዋሪዎች፣ ለሀገር ውስጥና ለውጭ ሀገር ጎብኚዎች እንዲሁም ለከተማችን ወዳጆች በሙሉ እንኳን ለታላቁ የቅዱስ ማርቆስ ዓመታዊ የንግሥ በዓልና ለሚያዝያ ማርቆስ የባህልና የልማት ሳምንት በሰላም አደረሳችሁ ሲሉ መልክታቸውን አስተላልፈዋል ።

የከተማችን መጠሪያና መታወቂያ የሆነው ቅዱስ ማርቆስ የሚከበርበት ዕለት ከሚያዝያ 27 እስከ 30 ያሉት ቀናት ደግሞ አንድነታችንን የምናጠናክርበትና የከተማችንን ብልጽግና የምናበስርባቸው ቀናት ናቸዉ ሲሉ ከንቲባው ተናግረዋል ።

​ከተማችን በአሁኑ ወቅት የለውጥ ጎዳና ላይ ያለች በመሆኗ የአውሮፕላን ማረፊያ ግንባታ፣ የሁለተኛው ሆስፒታል ፕሮጀክት እና የውስጥ ለውስጥ መንገዶች መስፋፋት ከተማዋን ለነዋሪዎቿ ምቹ፣ ለንግድ ደግሞ ተመራጭ እያደርጋታል ብለዋል።

በዕለቱም የባአሉ ተሳታፊ የሆኑት ወ/ሮ ኢትዮጵያ ከባድ ይህ በዓል መከበሩ ወጣቱ በአሉን እና የቅርሱን ምንነት እንዲጠብቅና እንዲያውቅ ስለሚያደርግ ለቀጣይም ትኩረት ተሰጦ ሊከበር እንደሚገባ ተናግረዋል።

የቅድስ ማርቆስ አመታዊ በአል መከበር ከሃይማኖታዊ ባህልነት ባለፈ የከተማዋን ባህል ወግና ስርአት የሚተዋወቁበት በመሆኑ ሁሉም ምእመናን በአሉን በኔነት ስሜት ሊያከብሩት ይገባል ሲሉ መላከ ፀዬን ቆሞስ አባ ብርሃነ መስቀል አባታዊ መልክታቸውን አስተላልፈዋል ።

ሚያዝያን በማርቆስ በጥናትና ምርምር አስደግፎ ይህን ታሪካዊ በአል ለሌሎችም እንዲተዋወቅ የደብረ ማርቆስ ከተማስተዳደር ባህል ቱሪዝም ስፖርት መምሪያ ከደብ ማርቆስ ዩንቨርሲቲ ጋር በየአመቱ በአሉ በድምቀት እንዲከበር የውል ስምምነት አድርገዋል።



🕊ሰላም ለሁሉም፤ ሁሉም ለሰላም🕊

"የጣና ቃልኪዳናችን፤ ለዘላቂ ሰላም እና ለሁለንተናዊ ብልጽግናችን"
•~•~•
- Facebook
https://www.facebook.com/dmprosperity
- Twitter https://x.com/DMCityPP03/status/1944331259439644898?t=bw56-VDAVeL9g5k3Y1a_fg&s=19

 #በደብረ ማርቆስ ከተማ አስተዳደር በንጉስ ተክለ ሃይማኖት ክፍለ ከተማ ቀበሌ 03 ሰባተኛውን ሀገራዊና ክልላዊ ምርጫ አስመልክቶ  የምርጫ ማኒፌስቶ እና  ምልክት ትውውቅ ተደረገ ።🕊ሰላም ለ...
06/05/2026

#በደብረ ማርቆስ ከተማ አስተዳደር በንጉስ ተክለ ሃይማኖት ክፍለ ከተማ ቀበሌ 03 ሰባተኛውን ሀገራዊና ክልላዊ ምርጫ አስመልክቶ የምርጫ ማኒፌስቶ እና ምልክት ትውውቅ ተደረገ ።

🕊ሰላም ለሁሉም፤ ሁሉም ለሰላም🕊

"የጣና ቃልኪዳናችን፤ ለዘላቂ ሰላም እና ለሁለንተናዊ ብልጽግናችን"
•~•~•
- Facebook
https://www.facebook.com/dmprosperity
- Twitter https://x.com/DMCityPP03/status/1944331259439644898?t=bw56-VDAVeL9g5k3Y1a_fg&s=19
- You tube
https://www.youtube.com/
- Telegram
t.me/dmc03pp
- Tikitok
https://www.tiktok.com/?_t=ZM-8yIbRLNwzSy&_r=1
- Instagram
https://www.instagram.com/debermarkosprosperity?igsh=ZWt1ZGMwMzZ3aWFv

 #በደብረ ማርቆስ ከተማ አስተዳደር በደጃች ተድላ ጓሉ ክፍለ ከተማ ቀበሌ 12 ሰባተኛውን ሀገራዊና ክልላዊ ምርጫ አስመልክቶ  የምርጫ ማኒፌስቶ እና  ምልክት ትውውቅ ተደረገ ።🕊ሰላም ለሁሉም...
06/05/2026

#በደብረ ማርቆስ ከተማ አስተዳደር በደጃች ተድላ ጓሉ ክፍለ ከተማ ቀበሌ 12 ሰባተኛውን ሀገራዊና ክልላዊ ምርጫ አስመልክቶ የምርጫ ማኒፌስቶ እና ምልክት ትውውቅ ተደረገ ።

🕊ሰላም ለሁሉም፤ ሁሉም ለሰላም🕊

"የጣና ቃልኪዳናችን፤ ለዘላቂ ሰላም እና ለሁለንተናዊ ብልጽግናችን"
•~•~•
- Facebook
https://www.facebook.com/dmprosperity
- Twitter https://x.com/DMCityPP03/status/1944331259439644898?t=bw56-VDAVeL9g5k3Y1a_fg&s=19
- You tube
https://www.youtube.com/
- Telegram
t.me/dmc03pp
- Tikitok
https://www.tiktok.com/?_t=ZM-8yIbRLNwzSy&_r=1
- Instagram
https://www.instagram.com/debermarkosprosperity?igsh=ZWt1ZGMwMzZ3aWFv

በደብረ ማርቆስ ከተማ አስተዳደር በመንቆረር ክፍለ ከተማ  በሁሉም መዋቅሮች ብልፅግና ፓርቲን ይምረጡ ቅስቀሳ  ተጠናክሮ እንደቀጠለ ነው።7ኛዉ ሀገራዊ ምርጫ በማስመልከት የተለያዮ የማህበረሰብ...
05/05/2026

በደብረ ማርቆስ ከተማ አስተዳደር በመንቆረር ክፍለ ከተማ በሁሉም መዋቅሮች ብልፅግና ፓርቲን ይምረጡ ቅስቀሳ ተጠናክሮ እንደቀጠለ ነው።
7ኛዉ ሀገራዊ ምርጫ በማስመልከት የተለያዮ የማህበረሰብ ክፍሎች በተገኙበት የምረጡኝ ቅስቀሳ መርሀ ግብሩ የማህበረሰብ እሴት ትስስርን በሚያሳይ መልኩ እየተካሄደ ነው ።
🕊ሰላም ለሁሉም፤ ሁሉም ለሰላም🕊

"የጣና ቃልኪዳናችን፤ ለዘላቂ ሰላም እና ለሁለንተናዊ ብልጽግናችን"
•~•~•
- Facebook
https://www.facebook.com/dmprosperity
- Twitter https://x.com/DMCityPP03/status/1944331259439644898?t=bw56-VDAVeL9g5k3Y1a_fg&s=19
- You tube
https://www.youtube.com/
- Telegram
t.me/dmc03pp
- Tikitok
https://www.tiktok.com/?_t=ZM-8yIbRLNwzSy&_r=1
- Instagram
https://www.instagram.com/debermarkosprosperity?igsh=ZWt1ZGMwMzZ3aWFv

 #በደብረ ማርቆስ ከተማ አስተዳደር በደጃች ተድላ ጓሉ ክፍለ ከተማ ቀበሌ 07 ሰባተኛውን ሀገራዊና ክልላዊ ምርጫ አስመልክቶ  የምርጫ ማኒፌስቶ እና  ምልክት ትውውቅ ተደረገ ።🕊ሰላም ለሁሉም...
05/05/2026

#በደብረ ማርቆስ ከተማ አስተዳደር በደጃች ተድላ ጓሉ ክፍለ ከተማ ቀበሌ 07 ሰባተኛውን ሀገራዊና ክልላዊ ምርጫ አስመልክቶ የምርጫ ማኒፌስቶ እና ምልክት ትውውቅ ተደረገ ።

🕊ሰላም ለሁሉም፤ ሁሉም ለሰላም🕊

"የጣና ቃልኪዳናችን፤ ለዘላቂ ሰላም እና ለሁለንተናዊ ብልጽግናችን"
•~•~•
- Facebook
https://www.facebook.com/dmprosperity
- Twitter https://x.com/DMCityPP03/status/1944331259439644898?t=bw56-VDAVeL9g5k3Y1a_fg&s=19
- You tube
https://www.youtube.com/
- Telegram
t.me/dmc03pp
- Tikitok
https://www.tiktok.com/?_t=ZM-8yIbRLNwzSy&_r=1
- Instagram
https://www.instagram.com/debermarkosprosperity?igsh=ZWt1ZGMwMzZ3aWFv

 #በደብረ ማርቆስ ከተማ አስተዳደር በደጃች ተድላ ጓሉ ክፍለ ከተማ ቀበሌ 02 ሰባተኛውን ሀገራዊና ክልላዊ ምርጫ አስመልክቶ  የምርጫ ማኒፌስቶ እና  ምልክት ትውውቅ ተደረገ ።🕊ሰላም ለሁሉም...
05/05/2026

#በደብረ ማርቆስ ከተማ አስተዳደር በደጃች ተድላ ጓሉ ክፍለ ከተማ ቀበሌ 02 ሰባተኛውን ሀገራዊና ክልላዊ ምርጫ አስመልክቶ የምርጫ ማኒፌስቶ እና ምልክት ትውውቅ ተደረገ ።

🕊ሰላም ለሁሉም፤ ሁሉም ለሰላም🕊

"የጣና ቃልኪዳናችን፤ ለዘላቂ ሰላም እና ለሁለንተናዊ ብልጽግናችን"
•~•~•
- Facebook
https://www.facebook.com/dmprosperity
- Twitter https://x.com/DMCityPP03/status/1944331259439644898?t=bw56-VDAVeL9g5k3Y1a_fg&s=19
- You tube
https://www.youtube.com/
- Telegram
t.me/dmc03pp
- Tikitok
https://www.tiktok.com/?_t=ZM-8yIbRLNwzSy&_r=1
- Instagram
https://www.instagram.com/debermarkosprosperity?igsh=ZWt1ZGMwMzZ3aWFv

 #በደብረማርቆስ ከተማ አስተዳደር ደጃች ተድላ ጓሉ ክፍለ ከተማ ቀበሌ 12 ሰባተኛውን ሃገራዊ ምርጫ አስመልክቶ ለሴት አደረጃጀቶች የተፈጠረ  የብልፅግና ፓርቲ ምርጫ ማኔፌስቶ እና ምልክት ት...
05/05/2026

#በደብረማርቆስ ከተማ አስተዳደር ደጃች ተድላ ጓሉ ክፍለ ከተማ ቀበሌ 12 ሰባተኛውን ሃገራዊ ምርጫ አስመልክቶ ለሴት አደረጃጀቶች የተፈጠረ የብልፅግና ፓርቲ ምርጫ ማኔፌስቶ እና ምልክት ትውውቅ መርሃግብር !

🕊ሰላም ለሁሉም፤ ሁሉም ለሰላም🕊

"የጣና ቃልኪዳናችን፤ ለዘላቂ ሰላም እና ለሁለንተናዊ ብልጽግናችን"
•~•~•
- Facebook
https://www.facebook.com/dmprosperity
- Twitter https://x.com/DMCityPP03/status/1944331259439644898?t=bw56-VDAVeL9g5k3Y1a_fg&s=19
- You tube
https://www.youtube.com/
- Telegram
t.me/dmc03pp
- Tikitok
https://www.tiktok.com/?_t=ZM-8yIbRLNwzSy&_r=1
- Instagram
https://www.instagram.com/debermarkosprosperity?igsh=ZWt1ZGMwMzZ3aWFv

Address

Debra Markos

Alerts

Be the first to know and let us send you an email when Debre Markos City prosperity party /ብልፅግና posts news and promotions. Your email address will not be used for any other purpose, and you can unsubscribe at any time.

Share