13/06/2022
በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጲያ በካፋ ዞን የአፍሪካ ህጻናት ቀን በአውራዳ ከተማ አስተዳደር ላላምባ አሶሴሽን ህጻናት ማቆያን በመጎብኘትና የህጻናት ፓርላማው ከተለያዩ የማህበረሰብ ክፍሎች በሰበሰበው ወላጆቻቸውን ያጡና በአስቸጋሪ ሁኔታ ላይ ለሚገኙ ህጻናት የገንዘብ ድጋፍ በማድረግ በደማቁ ተከብሮ ውሏል።
የደቡብ ምዕራብ ህጻናት ድምፅ!
Bonga
Be the first to know and let us send you an email when South west Ethiopian region children parliament posts news and promotions. Your email address will not be used for any other purpose, and you can unsubscribe at any time.
Send a message to South west Ethiopian region children parliament: