07/09/2026
ከቦዲቲ ከተማ አስተዳደር የተሰጠ የሀዘን መግለጫ 😭
የቦዲቲ ከተማ አስተያየት የማዘጋጃ ቤት ባለሙያ የሆኑት አቶ በላቸው ደሳለኝ ባደረባቸው ህመም ምክንያት በህክምና ሲረዱ ቆይተው ከዚህ አለም በሞት በመለያታቸው የተሰማቸውን ጥልቅ ሀዘን ይገልጻል።
አቶ በላቸው ደሳለኝ በቦዲቲ ማዘጋጃ ቤታዊ አገልግሎት በልዩ ልዩ የስራ መስኮች ላይ በባለሞያነት ያገለገሉ ሲሆን በሥራቸውም ታታሪና ትጉህ እንዲሁም ሰው አክባሪና ቅን ሰራተኛ ነበሩ፡፡
በአቶ በላቸው የተሰማንን የተሰማንን ጥልቅ ሀዘን እየገለፅን ለቤተሰቦቻቸው እና ለወዳጅ ዘመዶቻቸው መፅናናትን እንመኛለን፡፡😭😭😭😭😭