30/05/2026
የ2018/2019 ዓ.ም የመምህራንና ትምህርት አመራሮች ዝውውር አጭር መረጃ ስለመስጠት
***********
የአማራ ክልል ትምህርት ቢሮ የ2018/2019 የመምህራን እና ትምህርት አመራሮች ዝውውር በጥራት፣ ፍትሐዊነቱን በጠበቀ መንገድ ሲሰራ ቆይቶ ተጠናቋል። ቀሪ ስራዎችንም የክልሉ ትምህርት ቢሮ እየሰራ ይገኛል።
ስለሆነም ክቡራን የክልላችን መምህራን እና የትምህርት አመራሮች የተሰራው ዝውውር በቀጣዮቹ አጭር ቀናት ውስጥ ይፋ ስለሚደረግ በትዕግስት እንድትጠብቁ በአክብሮት እንጠይቃለን።
#ትምህርትለትውልድ