23/08/2022
መረጃ‼️
ህውሃት ባለፈው ሰኔ ወር ተደጋጋሚ ትንኮሳ ይፈጽምባቸው በነበሩት በራያ ቆቦና በግዳን በኩል ከፍተኛ ቁጥር ያለው ታጣቂ እያስጠጋ ነው ፤ በራያ ቆቦና በግዳን አዋሳኝ ስፍራዎቹ ከፍተኛ ቁጥር ያለው ሰራዊት በየቀኑ እየተጠጋ ነው ፤ ህውሃት ሰራዊቱን ወደ ግዳን ወረዳ ደንበር አካባቢዎች የሚያስጠጋው ምሽትን ተጠቅሞ በሌሊት ከአላማጣ በእግረኛ አሰልፎ ነው።
ከባድ መሳሪያዎች ጭምር በማስጠጋት ላይ ናቸው።