31/08/2026
ዛሬ በቀን 25/12/2018ዓ.ም ሀ/ቱ/ክ/ከ/ሥራ/አሠ/ተክ/ጽ/ቤት በግብርና የተደራጁ 7-ማህበራትን ገምግሞ ለእስትርንግ ኮምተ አስተላለፈ:-
የሰባቱንም ማህበራት ፋይላቸውን እንድገመግም ለተክንክ ኮምተ ያቀረቡት የጽ/ቤቱ ኃላፍ አቶ ደጃሱ ጃጃ ስሆን ሰባቱም ማህበራት በግብርና ዘርፍ እና በሶስት መስክ ማለትም:-
*በንብ እርባታ
*አትክልት ልማት እና
*አንድ ቀን ጫጩት
ስሆን አጠቃላይ ስራ ፈላግ ወጣቶች ብዛትም ወ=32 ሴ=9 ድ=41 ነው።
እነኝህ ወጣቶች ወደ ሥራ ለማስገባት ድጋፍ ያደረገው ሀዋሳ ዮንቬርስት ማህበረሰብ ድጋፍ በኩል መሆኑን አቶ ደጃሱ ገልጿል።
ተክንክ ኮምተም እያንዳንዱን ማህበር ከፈተሸ ቦሃላ አስተያየት ሰጥቶ ለእስትርንግ ኮምቴ አስተላልፏል
እነኝህ ወጣቶች ቶሎ በእስትርንግ ጸድቆ ወደ ስራ እንደምገቡ ተስፋ እንደሚያደርጉ አቶ ደጃሱ ገልጿል።