06/12/2025
በአዋሽ ፈንቲዓሌ ወረዳ በ2018 የምርት ዘመን ማህበረሰባችንን ከተረጅነት ለማላቀቅ በተሰጠው አቅጣጫ መሰረት ከተረጅነት ወደ ምርታማነት መርሃ ግብርን ተፈፃሚ ለማድረግ እያለማ ካለው በዋነኝነት የምግብ ዋስትና ማረጋገጥ ከሚያስችሉ ሰብሎች ምርት በመሰብሰብ ወደ መጋዘን እያከማቸ ይገኛል፡፡ በዚህም የክልላችን ፕሬዝዳን ክቡር ሃጂ አወል አርባ እና ሌሎች ከፍተኛ አመራሮች በመገኘት የሳይት በመገኘት መመልከት ችለዋል፡፡
የወረዳው አስተዳደር፡ የወረዳችን እርሻና ተፈ/ሃ/ጽ/ቤት፡ የወረዳው አመራርና የግብርና ባለሞያዎች ሚናቸው ከፍተኛ ነበር