15/10/2025
እንኳን ለዓለም አቀፍ የአደጋ ስጋት ቅነሳ ቀን አደረሳችሁ!
“ከአደጋ ይልቅ ለአደጋ አይበገሬነት ግንባታ ትኩረት እንስጥ”
“Fund Resilience, Not Disaster” በሚል መሪ ቃል ዓለም አቀፍ የአደጋ ስጋት ቀን በሀገር አቀፍ ደረጃ በመስክ ጉብኝት፣ በልምድ ልውውጥና በምክክር እየተካሄደ ይገኛል።
"ከተረጂነት ወደ ማምረት ለተሟላ ሀገራዊ ክብር፣ ነጻነትና ሉዓላዊነት!"
የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልላዊ መንግስት አደጋ ስጋት ሥራ አመራር ኮሚሽን
ጥቅምት 5/2018 ዓ.ም.