12/06/2026
የማህፀን በር ካንሰር ልየታ በጨንቻ ማረሚያ ፖሊስ ተቋም ተደረገ።
አርባ ምንጭ፡- ሰኔ 5/2018 ዓ.ም (የጋሞ ዞን ጤና መምርያ )
የጨንቻ አጠቃላይ ሆስፒታል የእናቶችና ህፃናት የቅርብ ተጠሪ የሆኑት አቶ ታማኝ ቱይላ ማህፀን በር ካንሰር በመውለጃ እድሜ ክልል ያሉ ሁሉም ሴቶች ምርመራ እንዲያደርጉ ይመከራል ዛሬ እዚህ የተገኘነው ሴት የህግ ታራሚዎችን የማህፀን በር ካንሰር ልየታ ለማድረግ ነው ።
በተጨማሪ በጊዜ ምርመራ ቢደረግ መዳን የሚችል በሽታ እንደሆነም ገልፀዋል።
ስለ ማህፀን በር ካንሰር የግንዛቤ ማስጨበጫ ትምህርት በባለሞያዎች ተሰቷል።
ከሆስፒታል ከተቋሙ ጤና ጣቢያ በተወጣጡ ሴት የህክምና ባለሞያዎች ጋር በመሆን ወደ ልየታ ተገብቷል።
ምንጭ፡-የጨንቻ ማረሚያ ፖሊስ ተቋም።