12/06/2026
የአሚን ሆስፒታል ባለቤት ዶክተር መሀመድ ሽኩር ለሀላባ ከነማ ድጋፍ ለማድረግ ቃል የገቡትን 2,000,000 ብር ገቢ አደረጉ!
የሀላባ ከነማ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ በመግባቱ የተሰማቸውን ደስታ በመግለፅ 2,000,000 ብር ድጋፍ ለማድረግ ቃል መግባታቸው ይታወሳል።
ዶክተር መሀመድ የገቡትን ቃል ወደ ተግባራዊ አድርገዋል ከልብ እናመሰግናለን!!!