በሀላባ ዞን የዌራ ወረዳ ንግድና ገበያ ልማት ጽ/ቤት

በሀላባ ዞን የዌራ ወረዳ ንግድና ገበያ ልማት ጽ/ቤት ህገወጥ ንግድን በጋራ እንከላከል

30/05/2026
➼ ማስታወቂያ‼️➼ለባለ-ሁለት እግር ሞተር ሳይክል አሽከርካሪዎች!!!===============ግንቦት፤21/2018ዓ.ም በሀላባ ቁሊቶ ከተማ በነገዉ ዕለት ቅዳሜ ግንቦት 22 ቀን 2018ዓ.ም በ...
29/05/2026

➼ ማስታወቂያ‼️
➼ለባለ-ሁለት እግር ሞተር ሳይክል አሽከርካሪዎች!!!
===============
ግንቦት፤21/2018ዓ.ም

በሀላባ ቁሊቶ ከተማ በነገዉ ዕለት ቅዳሜ ግንቦት 22 ቀን 2018ዓ.ም በነዳጅ ማደያዎች የሚኖረዉ የቤንዚን ስርጭት አገልግሎት ከዚህ በታች ባለው ፕሮግራም መሠረት ይሆናል።

በመሆኑም ባለ-ሁለት እግር ሞተር አሽከርካሪዎች በሙሉ ወደየተመደቡበት ነዳጅ ማደያ ሲመጡ ጊዜያዊ የመቅጃ ኮፖን ይዛችሁ በስነ-ስረዓት በጊዜ በመሰለፍ የአገልግሎቱ ተጠቃሚ እንድትሆኑ ሲንል የሁልጊዜ መልዕክታችንን ከታላቅ አክብሮት ጋር እየገለጽን በነገዉ ዕለት የሚኖረዉን የቤንዚን ስርጭት ፕሮግራም ከዚህ በታች እንደሚከተለዉ ቀርቧል።

#1ኛ, #ዲስከቨር ጊዜያዊ የመቅጃ_ኮፖን የያዛችሁ ባለ-ሁለት እግር ሞተር ሳይክል አሽከርካሪዎች በሙሉ ነገ ግንቦት 22 ቀን 2018ዓ.ም /የቀድሞ ዛጎል/ ሀላባ ቪዉ ሆቴል አጠገብ በሚገኘዉ ነዳጅ ማደያ የሚትስተናገዱ ይሆናል፤

#2ኛ, #ቦክሰር ጊዜያዊ የነዳጅ መቅጃ ኮፖን የያዛችሁ ባለ-ሁለት እግር ሞተር ሳይክል አሽከርካሪዎች በሙሉ ነገ ግንቦት 22 ቀን 2018ዓ.ም (ስምኦናዊ) የቀድሞ ዛክቦን ኮሌጅ ጎን በሚገኘዉ ነዳጅ ማደያ የሚትስተናገዱ ይሆናል፤

#3ኛ, ጊዜያዊ የነዳጅ መቅጃ ኮፖን የያዛችሁ ባለ-ሁለት እግር ሞተር ሳይክል አሽከርካሪዎች ነገ ግንቦት 22 ቀን 2018ዓ.ም (ሀጂ ዘኪዩ) ፍርድ ቤት አጠገብ በሚገኘዉ ነዳጅ ማደያ የሚትስተናገዱ መሆኑን እየገለጽን አሽከርካሪዎች በፕሮግራሙ መሠረት ጊዜያዊ የነዳጅ መቅጃ ኮፖኑን በመያዝ ወደ ነዳጅ ማደያ በጊዜ ቀርባችሁ በስነ-ስርዓት በመሰለፍ 1ሊትር ቤንዚን መንግስት ባወጠዉ ታሪፍ መሰረት ግብይትዎን በቴሌብር በመፈጸም ተጠቃሚ እንድትሆኑ ስንል እንገልጻለን።

በመሆኑም የነዳጅ ማደያዎቹ በዚህ በወጠዉ ፕሮግራም መሰረት የማያስተናግዱ/የነዳጅ ስርጭት አገልግሎት/ በአግባቡ የማይሰጡበት ሁኔታዎች ስኖሩ ከዚህ በታች የተጠቀሱ የስልክ መስመሮችን በመጠቀም በዕለቱ ለተመደቡ ለተቆጣጣሪ ባለሙያዎች ጥቆመዎትን ወይም ቅሬታዎን ማቅረብ ይችላሉ።

✅ የተቆጣጣሪ ባለሙያዎች ተቆጣጣሪ/ጠርናፍዎች፤

• +251913519367
• +251930784646

✅ የተቆጣጣሪ ባለሙያዎች ስልክ መስመር፤

• +251912807539
• +251931352050
• +251916580336
• +251922238176

ማሳሰቢያ!!
=======
➠ የሞተር ሳይክል አሽከርካሪዎች በሙሉ የቤንዚን ስርጭት አገልግሎት ለማግኛት ወደየተመደባችሁበት ነዳጅ ማደያ ስትመጡ ጊዜያዊ የነዳጅ መቅጃ ኮፖን ስለመየዛችሁን ያረጋግጡ እና ያለኮፖን የሚመጠ ማንኛዉም አሽከርካሪ አገልግሎቱን የማያገኝ መሆኑን በድጋሚ እናሳስባለን።

25/05/2026
በሀላባ ዞን ዌራ ወረዳ በአጭር ግዜ ግንባታው የተጠናቀቀው የአቦክቾ ከተማ ማዘጋጃ ቤት ህንፃ እና የስብሰባ አዳራሽ በነገው ዕለት በደማቅ ሁኔታ ለማስመረቅ በዋዜማው ምሽት የርችት ልኮሳ ስነስ...
24/05/2026

በሀላባ ዞን ዌራ ወረዳ በአጭር ግዜ ግንባታው የተጠናቀቀው የአቦክቾ ከተማ ማዘጋጃ ቤት ህንፃ እና የስብሰባ አዳራሽ በነገው ዕለት በደማቅ ሁኔታ ለማስመረቅ በዋዜማው ምሽት የርችት ልኮሳ ስነስርዓት እየተካሄደ ነዉ ።

በአጭር ጊዜ ግንባታዉ የተጠናቀቀው የአቦክቾ ከተማ ማዘጋጃ ቤት ህንፃ እና የስብሰባ አዳራሽ በነገው ዕለት የክልል የዞንና እና ሌሎች በተገኘበት በደማቅ ሁኔታ ይመረቃል ።

በብልፅግና ፓርቲ መሪነት በሁሉም መስክ ስኬታማ ስራዎች ተሰርቷል ፦ ወ/ሮ ዘብባ መሐመድናስር *****ግንቦት 16/2018 በሀላባ ዞን ዌራ ወረዳ ላይኛው በደኔ ቀበሌ በወረዳው ብልፅግና ፓርቲ...
24/05/2026

በብልፅግና ፓርቲ መሪነት በሁሉም መስክ ስኬታማ ስራዎች ተሰርቷል ፦ ወ/ሮ ዘብባ መሐመድናስር
*****
ግንቦት 16/2018 በሀላባ ዞን ዌራ ወረዳ ላይኛው በደኔ ቀበሌ በወረዳው ብልፅግና ፓርቲ ሴቶች ክንፍ አስተባባሪነት 7ኛው ሀገራዊና ክልላዊ ምርጫ የምርጫ ምልክት ማስተዋወቂያና የቅስቀሳ መርሐግብር ተካሄደዋል ።

‎መድረኩ ላይ በመገኘት ንግግር ያደረጉት የክልል ምክር ቤት እጩ ተወዳዳሪ እና የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ሴቶች እና ህፃናት ቢሮ ሀላፍ ወ/ሮ ዘብባ ሀ/ናስር እንደገለፁት ብልጽግና ፓርቲ ሀገርን መምራት ከጀመረ ጊዜ አንስቶ በሁሉም መስክ ዘርፈ-ብዙ ስራዎች ተሰርቷል ብለዋል።

በሁሉም መስክ የኢትዮጵያን ብልፅግና እውን የሚያደርጉ ስራዎችን በመስራት የተመሠከረለት ፓርቲን ወክሎ መወዳደር ልዩ ስሜትን እንደሚፈጥርና ብልፅግና ፓርቲ በቀጣይም ቃሉን ጠብቆ ለክልላችን እና ለሀገራችን ሁለንተናዊ ብልጽግና እንደሚሰራም ገልፀዋል ።

ብልፅግና ፓርቲ የሴቶችን ተጠቃሚነት የሚተጋ እና ሀገር የምትገነባው በሴቶች የላቀ ተሳትፎ መሆኑን የሚያምን ፓርቲ መሆኑንም ወ/ሮ ዘብባ ጠቁመዋል።

7ኛው ጠቅላላ ሀገራዊ ምርጫ ነጻ፣ ተዓማኒ፣ ፍትሀዊና ዴሞክራሲያዊ እንዲሆን እና በብልጽግና ፓርቲ በአብላጫ ድምጽ እንዲጠናቀቅ የሴቶች ክንፍ አመራርና አባላት የበኩላቸውን ሚና እንዲወጡ ኃላፊዋ ጥሪ አቅርበዋል።

7ኛው ሀገራዊ ጠቅላላ የብልጽግና ፓርቲ ምርጫ መወዳደሪያ ምልክት የስንዴ ነዶ መሆኑን ጠቁመው በዚህ የምርጫ ሂደትም አባሎቻችን ጉልህ ሚናቸውን ሊወጡ ይገባል ብለዋል ወ/ሮ ዘብባ።

የዌራ ወረዳ ዋና አስተዳዳሪ አቶ ከድር የሴ በበኩላቸው ብልፅግና ፓርቲ ለሴቶች ትልቅ ቦታ የሚሰጥ ፓርቲ መሆኑን ገልፀው ፓርቲ በሰጠው ትኩረት መሠረት የሴቶች ተሳትፎ በሁሉም ዘርፍ እያደገ መምጣቱን ተናግረዋል ።

ብልፅግና ፓርቲ ሰው ተኮር መሆኑን ጠቅሰው በሴቶች ተጠቃሚነት እና ተሳትፎ ላይም በቁርጠኝነት እየሰራ ያለ ፓርቲ መሆኑን ገልፀዋል ።

ብልፅግና ፓርቲ ሴቶች ይችላሉ በማለት የሴቶችን ተጠቃሚነት በሁሉም ዘርፍ እያረጋገጠ የሚገኝ ፓርቲ መሆኑን ገልጸው ሴቶች የብልፅግና ስኬቶችን በመግለፅ ሀላፊነታቸውን እንዲወጡ አስገንዝበዋል ።

በመድረኩ ላይ ዞኑ ለብልፅግና ፓርቲ ለኢፌዴሪ ህዝብ ተወካዮች ምክር ቤትና ለክልሉ ምክር ቤት ያቀረባቸው እጩዎች የትውውቅ ስነ ስርዓት በማድረግ ቀጣይ ተልዕኮዎችን በመቀበል መርሃ ግብሩ ተጠናቋል ።

በመድረኩ ላይ የዌራ ወረዳ ብልጽግና ፓርቲ ቅ/ጽ/ቤት ሀላፊ እና የወረዳው የመንግስት ዋና ተጠሪ የሆኑት አቶ ያዲሶ ዱበላ፣ የሀላባ ዞን ሴቶችና ህፃናት ጉዳይ መምሪያ ሀላፊ ወ/ሮ እመቤት ጀማል ፣የዌራ ወረዳ ብልጽግና ፓርቲ ምክትል እና የአደረጃጀት ዘርፍ ሀላፊ አቶ ሙዘይን ጀማል የዌራ ወረዳ ሴቶችና ህፃናት ጽ/ቤት ሀላፊ ወ/ሮ አምሪያ ሁሴን እና ሌሎችም የዞን እና የወረዳው የፓርቲ ባለድርሻ አመራሮችና ባለድርሻ አካላት ተገኝተዋል ሲል የወረዳው ኮሚኒኬሽን ዘግቧል

"ብልጽግና ፓርቲ የጋራ ጠላት የሆነውን የድህነት ታሪክ ለመቀየር እና የዜጎችን ሁለንተናዊ ተጠቃሚነት ለማረጋገጥ ባከናወናቸው መጠነሰፊ ተግባራት አመርቂ ውጤቶች ያስመዘገበ ፓርቲ ነው"፦ አቶ ...
22/05/2026

"ብልጽግና ፓርቲ የጋራ ጠላት የሆነውን የድህነት ታሪክ ለመቀየር እና የዜጎችን ሁለንተናዊ ተጠቃሚነት ለማረጋገጥ ባከናወናቸው መጠነሰፊ ተግባራት አመርቂ ውጤቶች ያስመዘገበ ፓርቲ ነው"፦ አቶ መሐመድካማል ኑርዬ የሀላባ ዞን ብልጽግና ፓርቲ ቅ/ጽ/ቤት ኃላፊና የዞኑ የመንግሥት ዋና ተጠሪ!!

የመንግሥት ዋና ተጠሪው 7ኛ ዙር ሀገራዊ ምርጫ በማስመልከት በባለፈው ዕለት በዌራ ወረዳ በተዘጋጀው "ይምረጡ "የምርጫ ቅስቀሳ መርሀግብር ለይ ከዳረጉት ንግግር የተወሰደው!!
በሀላባ ዞን የዌራ ወረዳ ብልፅግና ፓርቲ ቅ/ጽ/ቤት

➼ ማስታወቂያ‼️➼ለባለ-ሁለት እግር ሞተር ሳይክል አሽከርካሪዎች!!!===============ግንቦት፤14/2018ዓ.ም በሀላባ ቁሊቶ ከተማ በነገዉ ዕለት ቅዳሜ ግንቦት 15 ቀን 2018ዓ.ም በ...
22/05/2026

➼ ማስታወቂያ‼️
➼ለባለ-ሁለት እግር ሞተር ሳይክል አሽከርካሪዎች!!!
===============
ግንቦት፤14/2018ዓ.ም

በሀላባ ቁሊቶ ከተማ በነገዉ ዕለት ቅዳሜ ግንቦት 15 ቀን 2018ዓ.ም በነዳጅ ማደያዎች የሚኖረዉ የቤንዚን ስርጭት አገልግሎት ከዚህ በታች ባለው ፕሮግራም መሠረት ይሆናል።

በመሆኑም ባለ-ሁለት እግር ሞተር አሽከርካሪዎች በሙሉ ወደየተመደቡበት ነዳጅ ማደያ ሲመጡ ጊዜያዊ የመቅጃ ኮፖን ይዛችሁ በስነ-ስረዓት በጊዜ በመሰለፍ የአገልግሎቱ ተጠቃሚ እንድትሆኑ ሲንል የሁልጊዜ መልዕክታችንን ከታላቅ አክብሮት ጋር እየገለጽን በነገዉ ዕለት የሚኖረዉን የቤንዚን ስርጭት ፕሮግራም ከዚህ በታች እንደሚከተለዉ ቀርቧል።

#1ኛ, #ዲስከቨር ጊዜያዊ የመቅጃ_ኮፖን የያዛችሁ ባለ-ሁለት እግር ሞተር ሳይክል አሽከርካሪዎች በሙሉ ነገ ግንቦት 15 ቀን 2018ዓ.ም /ሀጂ ደገፋ/ ገደባ ደን አጠገብ በሚገኘዉ ሁለተኛዉ ነዳጅ ማደያ የሚትስተናገዱ ይሆናል፤

#2ኛ, #ቦክሰር ጊዜያዊ የነዳጅ መቅጃ ኮፖን የያዛችሁ ባለ-ሁለት እግር ሞተር ሳይክል አሽከርካሪዎች በሙሉ ነገ ግንቦት 15 ቀን 2018ዓ.ም .2 (የቀድሞ ጎመጁ) ኢንስፔክተር እቴቱ አቡሻ ሆቴል ጎን በሚገኘዉ ነዳጅ ማደያ የሚትስተናገዱ ይሆናል፤

#3ኛ, ጊዜያዊ የነዳጅ መቅጃ ኮፖን የያዛችሁ ባለ-ሁለት እግር ሞተር ሳይክል አሽከርካሪዎች በሙሉ ነገ ግንቦት 15 ቀን 2018ዓ.ም (መሀመድ አ/ረህማን) ሻሸመኔ መውጫ ወደ ማዞሪያ መንገድ አጠገብ በሚገኘዉ ነዳጅ ማደያ የሚትስተናገዱ መሆኑን እየገለጽን አሽከርካሪዎች በፕሮግራሙ መሠረት ጊዜያዊ የነዳጅ መቅጃ ኮፖኑን በመያዝ ወደ ነዳጅ ማደያ በጊዜ ቀርባችሁ በስነ-ስርዓት በመሰለፍ 1ሊትር ቤንዚን መንግስት ባወጠዉ ታሪፍ መሰረት ግብይትዎን በቴሌብር በመፈጸም ተጠቃሚ እንድትሆኑ ስንል እንገልጻለን።

በመሆኑም የነዳጅ ማደያዎቹ በዚህ በወጠዉ ፕሮግራም መሰረት የማያስተናግዱ/የነዳጅ ስርጭት አገልግሎት/ በአግባቡ የማይሰጡበት ሁኔታዎች ስኖሩ ከዚህ በታች የተጠቀሱ የስልክ መስመሮችን በመጠቀም በዕለቱ ለተመደቡ ለተቆጣጣሪ ባለሙያዎች ጥቆመዎትን ወይም ቅሬታዎን ማቅረብ ይችላሉ።

✅ የተቆጣጣሪ ባለሙያዎች ተቆጣጣሪ/ጠርናፍዎች፤

• +251913519367
• +251930784646

✅ የተቆጣጣሪ ባለሙያዎች ስልክ መስመር፤

• +251912807539
• +251931352050
• +251916580336
• +251922238176

ማሳሰቢያ!!
=======
➠ የሞተር ሳይክል አሽከርካሪዎች በሙሉ የቤንዚን ስርጭት አገልግሎት ለማግኛት ወደየተመደባችሁበት ነዳጅ ማደያ ስትመጡ ጊዜያዊ የነዳጅ መቅጃ ኮፖን ስለመየዛችሁን ያረጋግጡ እና ያለኮፖን የሚመጠ ማንኛዉም አሽከርካሪ አገልግሎቱን የማያገኝ መሆኑን በድጋሚ እናሳስባለን።

22/05/2026
በዌራ ወረዳ ብልፅግና ፓርቲ የምርጫ ቅስቀሳ መርሀግብር ተጠናክሮ ቀጥሏል።​በሀላባ ዞን የዌራ ወረዳ ብልፅግና ፓርቲ ቅ/ጽ/ቤት ለ7ኛው ሀገራዊና ክልላዊ ምርጫ የሚያደርገው የ"ይምረጡኝ" የምር...
22/05/2026

በዌራ ወረዳ ብልፅግና ፓርቲ የምርጫ ቅስቀሳ መርሀግብር ተጠናክሮ ቀጥሏል።

​በሀላባ ዞን የዌራ ወረዳ ብልፅግና ፓርቲ ቅ/ጽ/ቤት ለ7ኛው ሀገራዊና ክልላዊ ምርጫ የሚያደርገው የ"ይምረጡኝ" የምርጫ ቅስቀሳ መርሀግብር በዛሬው ዕለትም ተጠናክሮ እንደቀጠለ ይገኛል።

በዚህም መሰረት በወረዳው ም/ጎርጠንቾ ቀበሌ እስከሁን ያለውን አጠቀላይ የምርጫ ቅስቀሳ እንቅስቃሴዎች ያሉበትን ደረጃ በሚመለከት ከህዝቡ ጋር ውይይት አድርገዋል።

ፓርቲው በምርጫው አሸናፊ ሆኖ ለመውጣት የሚያደርገው እንቅስቃሴ በሕዝባዊ መሠረቱ እና በወጣቶችና በሴቶች አደረጃጀት ቁርጠኝነት ላይ የተመሰረተ መሆኑን ያሳሰበው የዞኑ አመራሮች ቡድን ህዝቡ በምርጫው ቀን በጊዜ በመውጣት አሻራውን ማሳረፍ እንደሚገባ ተገልጸዋል።

በድጋፍና ክትትሉ ላይም የወረዳና የቀበሌ ደገፍ አመራሮች እንዲሁም የቀበሌው ማህበረሰብ፣ ወጣቶችና ሴቶች አደረጃጀት አባላቶች ተገኝተዋል ስል የዘገባው የዌራ ወረዳ ብልፅግና ፓርቲ ቅ/ጽ/ቤት ነው

 !!7ኛው ጠቅላላ ምርጫ የነገውን ብሩህ ተስፋ በገዛ እጅዎ ለመወሰን፣ ግንቦት 24 ቀን 2018 ዓ.ም ለመምረጥ ዝግጁ ነዎት?▪️ለምርጫው "10 ቀናት ብቻ ቀርተውታል"!!▪️ምርጫችን "ብልጽግ...
22/05/2026

!!

7ኛው ጠቅላላ ምርጫ የነገውን ብሩህ ተስፋ በገዛ እጅዎ ለመወሰን፣ ግንቦት 24 ቀን 2018 ዓ.ም ለመምረጥ ዝግጁ ነዎት?

▪️ለምርጫው "10 ቀናት ብቻ ቀርተውታል"!!
▪️ምርጫችን "ብልጽግና"!!
▪️ምልክታችን "የስንዴ ነዶ"!!
▪️መልዕክታችን "ኢትዮጵያን ወደ ተምሳሌት ሀገር"!!

#ኢትዮጵያ #ምርጫ #ዴሞክራሲ #በምርጫብ #ኢትዮጵያ #ምርጫ #ዴሞክራሲ #በምርጫብቻ
በሀላባ ዞን የዌራ ወረዳ ብልፅግና ፓርቲ ቅ/ጽ/ቤት

Address

Alaba K'ulito

Telephone

+251945849548

Website

Alerts

Be the first to know and let us send you an email when በሀላባ ዞን የዌራ ወረዳ ንግድና ገበያ ልማት ጽ/ቤት posts news and promotions. Your email address will not be used for any other purpose, and you can unsubscribe at any time.

Share