Ethiopian Social-Democratic Party የኢትዮጵያ ሶሻል-ዴሞክራቲክ ፓርቲ

  • Home
  • Ethiopia
  • Addis Ababa
  • Ethiopian Social-Democratic Party የኢትዮጵያ ሶሻል-ዴሞክራቲክ ፓርቲ

Ethiopian Social-Democratic Party የኢትዮጵያ ሶሻል-ዴሞክራቲክ ፓርቲ This is an official page of Ethiopian Social-Democratic Party.
ይህ የፌስቡክ ገ?

This is our current statement translated into English for the international community who cannot read Amharic.
29/05/2026

This is our current statement translated into English for the international community who cannot read Amharic.

25/05/2026
20/05/2026

ቀደም ሲል በተያዘው ውጥን መሠረት ኢሶዴፓ ከ7ኛው አገር አቀፍ ምርጫ ውጭ ተደርጓል።
ዝርዝር ሁኔታውን እና የወደፊት አቅጣጫን በተመለከተ ፓርቲው በቀጣይ ሰፋ ያለ መግለጫ የሚሰጥ መሆኑን ይገልጻል።

እስከዚያ ሁላችንም የምርጫ ቅስቀሳ አቁመን፣ በተረጋጋና ጠንካራ መንፈስ ከሕዝባችን ጋር እየመከርን፣ ለእውነትና ፍትሕ ድሞፅ እንደሆንን እንቀጥላለን።

19/05/2026

መላው የኢሶዴፓ አባላት እና ደጋፊዎች፣ ሕገ-መንግሥታዊ የመመረጥና የመምረጥ መብት ልትተገብሩ እጅግ በርካታ ማነቆችን እና የማያስችሉ ሁኔታዎችን እያለፋችሁ፣ ጽኑ በሆነ የሰላማዊ ትግል ተምሳሌትነታችሁ ዛሬ ላይ ለደረሳችሁ መላው የኢትዮጵያ ሕዝብ እጅግ የከበረ አድናቆትና ምስጋና አለን።

ፓርቲያችን ኢሶዴፓ የሰላማዊ ትግል ተምሳሌት የሆነ አንጋፋ የሕዝብ ፓርቲ እንደመሆኑ ለዚህ ለ7ኛው አገራዊ ምርጫ በነበረው ካምፔይን ሁሉ ያሳየው አፈጻጸም:- ካለፈው ተሞክሮ ትምህርት የተወሰደበት፣ ከምን ጊዜም በላይ በተሻለ ሁኔታ ሕዝባዊነቱንና ሰላማዊነቱን ለመላው የኢትዮጵያ ሕዝብና ለዓለም ሁሉ ያስተዋወቀበት አጋጣሚ ነው። ዛሬ ላይ ሕዝባችን አማራጩንና የመምረጥና የመመረጥ መብቱን እየተቀማ ያለ ቢመስልም ፅናቱና ተስፋው እጅግ አስደማሚ ሆኗል። ይህም የኢትዮጵያ ሶሻል ዴሞክራቲከ ፓርቲ (ኢሶዴፓ) እንደፓርቲ፣ ሕዝባችንም እንደጉዳዩ ባለቤት ሕገ-መንግሥታዊ፣ ሰብዓዊ እና ዴሞክራሲያዊ መብቶች፣ የዓለም አቀፉ ስምምነቶች ስለሚከበሩበት ሂደት የበኩላችንን ለመወጣት የመፍትሔው የመጀመሪያው ደረጃ ላይ እንድንቆም አስችሎናል።
በፌዴራል ሰበር ችሎት ያለው የፍትሕ ጥያቄ አቤቱታችን ዛሬም እንደተለመደው ሁሉ ለነገ 8:00 ሰዓት ተቀጥሯል። ሆኖም ግን ቢዘገይም ፍትሐዊ ውሣኔ ይሰጣል ብለን ተስፋ እናደርጋለን። ኢሶዴፓ እንደሀገራዊ አንጋፋ የፖለቲካ ፓርቲ በኢትዮጵያ ማህበራዊ፣ ኢኮኖሚያዊና ፖለቲካዊ ጉዳዮች፣ ለአገሪቱ ሰላምና የሕዝቧ ደህንነት የበኩልን ድርሻ እንዳይወጣ ሥርዓቱ ስልታዊ በሆነ መንገድ/ሲስተማቲካሊ ፓርቲውን ከምርጫው ውጭ ያደርጋል ብለን ለማሰብ እንቸገራለን።
ስለሆነም በቅርቡ ሁሉን አቀፍ መግለጫ የምንሰጥ ሲሆን የማንነታችን መገለጫ የሆነውን ሰላማዊ ትግላችሁን እንድትቀጥሉ በአክብሮት እንጠይቃለን።
እግዚአብሔር ኢትዮጵያንና ሕዝባችንን ይባርክ!!!

የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርዱ ከአዋጁና ከመተዳደሪያ ደንባችን ውጭ በዚህ ልክ በውስጥ ጉዳያችን ገብቶ በነአጫሞ ቦቄ አቅራቢነት (ቦርዱ ከነአጫሞ ጋር በትብብር)  ያዘጋጁአቸውን ዕጩዎችን አቅ...
05/05/2026

የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርዱ ከአዋጁና ከመተዳደሪያ ደንባችን ውጭ በዚህ ልክ በውስጥ ጉዳያችን ገብቶ በነአጫሞ ቦቄ አቅራቢነት (ቦርዱ ከነአጫሞ ጋር በትብብር) ያዘጋጁአቸውን ዕጩዎችን አቅርበው፣ ዝርዝርዠሩ ላይ ፓርቲው አስተያየት እንዲሰጥበት መላኩ "የሕግ ጥሰቱንና የጣልቃ ገብነቱን ልክ" በጥቂቱም ቢሆን ለሕዝባችን፣ ለመንግሥት እና ለሚዲያው በግልጽ ሊነገር ይገባል። ስለሆነም ከተላኩልን ሠነዶች ውስጥ ጥቂት ማሳያዎችን ብቻ አያይዘናል።
እንደምታዩት:- ጥያቄው ከነአጫሞ ይሁን እንጂ ሌላ መስፈርት አያስፈልግም የሚል በሚመስል መልኩ፣ ቦርዱ የፓርቲውን ሕጋዊ ወረቀት (headed paper) ፣ ማህተምም ሆነ የሕጋዊ ተወካይን ፊርማ አይጠይቅም።

እንደኢሶዴፓ:- መላው ሕዝባችን ለፍትሐዊ፣ ነፃና ተዓማኒ የዴሞክራሲ ተቋማት ግንባታ በቁርጠኛነት መታገልና የየበኩላችን የማዋጣት ቁርጠኛነት የግድ እንደሆነ በፅኑ ያምናል።

16/04/2026

119 likes, 5 comments. “ ”

08/04/2026
06/04/2026

1057 likes, 32 comments. “ ”

29/03/2026

42 likes, 3 comments. “ ”

22/03/2026

Address

Addis Ababa

Opening Hours

Monday 08:30 - 17:00
Tuesday 08:30 - 17:00
Wednesday 08:30 - 17:00
Thursday 08:30 - 17:00
Friday 08:30 - 17:00

Telephone

+251947328291

Alerts

Be the first to know and let us send you an email when Ethiopian Social-Democratic Party የኢትዮጵያ ሶሻል-ዴሞክራቲክ ፓርቲ posts news and promotions. Your email address will not be used for any other purpose, and you can unsubscribe at any time.

Contact The Organization

Send a message to Ethiopian Social-Democratic Party የኢትዮጵያ ሶሻል-ዴሞክራቲክ ፓርቲ:

Share