18/05/2026
የስልጤ ዞን ንግድና ገበያ ልማት መምሪያ የመዋቅሮችን የ10 ወር የተግባር አፈፃፀም እየገመገመ ነዉ
ድጋፍና ክትትሉ መዋቅሮች አቅደዉ ባከናወኗቸዉ በርካታ ተግባራት የሚታዩ ጥንካሬዎችን ለማላቅና ጉድለቶችን ለማረም ታቅዶ የተዘረጋ ሲሆን
ከዚህ በተጨማሪም መጪዉ የአረፋ በአልን ምክንያት በማድረግ የሚደረጉ ህገወጥ የዋጋ ጭማሪዎችንና ህገወጥ የንግድ እንቅስቃሴዎችን ለማረም ነዉ።