01/06/2026
በኢትዮጵያ የሕዝብ፣የንግድ፣ የበይነ-መረብ፣የማህበረሰብ እና የውጭ መገናኛ ብዙሃን የ7ኛውን ጠቅላላ ምርጫ የድምፅ አሰጣጥ ሂደት ለሕዝብ ተደራሽ ለማድረግ ሰፊና ከፍተኛ ሽፋን ያለው የዘገባ ሥራ እያከናወኑ ይገኛል።
የኢትዮጵያ መገናኛ ብዙኃን ባለሥልጣን ይህን ታላቅ ሀገራዊ ሂደት መገናኛ ብዙሃኑ ተደራሽ እያደረጉ ስለመሆናቸው ለማረጋገጥ የሚያስችል የሚዲያ ይዘት ክትትል እያደረገ ይገኛል።