08/06/2026
ከባህልና ስፖርት ሚኒስቴር ተልዕኮ ተሰጥቶት ወደ ኦሮሚያ ክልል ያቀናው የድጋፍና ክትትል ቡድን ስራውን ጀመረ።
ሰኔ 01፣ 2018ዓ.ም አዲስ አበባ
ከባህልና ስፖርት ሚኒስቴር ተልዕኮ ተሰጥቶት ወደ ኦሮሚያ ክልል ያቀናው የድጋፍና ክትትል ቡድን ዛሬ ሰኔ 01/2018ዓ.ም ስራውን ጀምሯል።
ቡድኑ ከባህልና ቱሪዝም ቢሮ ም/ቢሮ ሀላፊ እና ማኔጅመንት አባላት ጋር በተዘጋጀው ቼክ ሊስት እና በቀጣይ ቀናት ስራዎች ዙሪያ ውይይት አድርጓል።
በቀጣይ ቀናት በሰነድ ግምገማና በመስክ ምልከታ በታገዘ መልኩ የድጋፍና ክትትል ስራው ተጠናክሮ ይጥላል።
ተጨማሪ የመረጃ አማራጮቻችን!!
የቴሌግራም ቻናላችንን ይከተሉ፡ https://t.me/MoCSofficial
ዩቲዩብ፡ https://youtube.com/
ፌስቡክ: https://www.facebook.com/cultureandsportethiopia?mibext
ቲክቶክ፡ https://vm.tiktok.com/ZMAV65gyo/
ትዊተር/ኤክስ፡https://x.com/Mocs_20252017?t=tdzYOBsTjbL7y-JBgDKIBQ&s=09