10/06/2026
Regional Regulators Roundtable Series – East Africa
*****************************************************
The East Africa Regional Regulators Roundtable is underway at the United Nations Economic Commission for Africa (ECA) in Addis Ababa, convening capital market and pension regulators from across the region to strengthen regulatory cooperation and advance capital markets development.
Hosted by the Ethiopian Capital Market Authority (ECMA), FSD Africa, United Nations Economic Commission for Africa (ECA), FSD Ethiopia the series provides a high-level platform for peer learning, policy dialogue, and knowledge exchange among regulators.
Discussions focus on enhancing regulatory and supervisory frameworks that support domestic capital mobilization, local currency market development, institutional investment, and sustainable cross-border capital flows.
Through evidence-based dialogue and practical problem-solving, participants are working to identify actionable reforms that can deepen, strengthen, and better integrate capital markets across East Africa.
The series reflects a shared commitment to building resilient, inclusive, and well-functioning financial systems that can drive long-term economic growth and expand investment opportunities in the region
የምስራቅ አፍሪካ የካፒታል ገበያ ተቆጣጣሪዎች መድረክ
********************************************
የኢትዮጵያ ካፒታል ገበያ ባለስልጣን ከኤፍ ኤስ ዲ አፍሪካ (FSD Africa)፣ ከተባበሩት መንግስታት የኢኮኖሚ ኮሚሽን ለአፍሪካ (ECA) እና ከኤፍ ኤስ ዲ ኢትዮጵያ (FSD Ethiopia) ጋር በመተባበር ያዘጋጀው የምስራቅ አፍሪካ የካፒታል ገበያ ተቆጣጣሪዎች የጋራ ልምድ ልውውጥና የፖሊሲ ውይይት እየተካሄደ ነው፡፡
በተባበሩት መንግስታት የኢኮኖሚ ኮሚሽን ለአፍሪካ እየተካሄደ የሚገኘው የምስራቅ አፍሪካ ቀጣና የካፒታል ገበያ ተቆጣጣሪዎች ውይይት በቀጣናው የቁጥጥር ጥራትን ለማስፈን እና ቀጣናዊ ትብብርን ለማጠናከር ከተለያዩ የአካባቢው አገራት የተወከሉ የካፒታል ገበያ ተቆጣጣሪ ባለሙያዎችን አገናኝቷል፡፡
በውይይቱ የአገር ውስጥ የካፒታል አቅምን ማሳደግ ስለሚቻልበት ሁኔታ ፣የቁጠባና የኢንቨስትመንት ተቋማት ተሳትፎን ስለማሳደግ እንዲሁም ዘላቂ የካፒታል ፍሰትን ሊደግፉ የሚችሉ የቁጥጥርና የክትትል ማዕቀፎችን ማጠናከር በሚቻልባቸው መንገዶች ዙሪያ ምክክር እየተደረገ ነው፡፡
ይህ መድረክ በምስራቅ አፍሪካ ቀጣና የኢኮኖሚ ዕድገትን ሊያፋጥኑ እና የኢንቨስትመንት ዕድሎችን ሊያሰፉ የሚችሉ ይበልጥ ጥልቅ፣ ጠንካራ፣ አካታች እና እርስ በርሳቸው የሚደጋገፉ ቀጣናዊ የካፒታል ገበያን ለመገንባት ጉልህ ድርሻ አለው ፡፡