01/08/2016
የስናን ወረዳ ብአዴን ፅ/ቤት ከ22-23/11/2008ዓም ከወረዳ አመራሩ ፣ከቀበሌ ከመጡ የካቢኔ አባላት፣የግብርና ፣የጤና ተጠሪዎች፣ስራስኪያጆች፣የወጣትና የሴት ሊግ መሪዎች፣የወጣትና የሴት ማህበር አመራሮች ሞዴል የህዋስ መሪዎች በአጠቃላይ ከ255 በላይ ተሳታፊዎች በተገኙበት የ2008 ዓም የቁልፍ ተግባራት አፈፃፀም በመገምገም የቀጣይ በጀት ዓመት ዕቅድ ኦረንቴሽን በመስጠት የቀጣይ አቅጣጫ ያስቀመጠ ሲሆን በበጀት ዓመቱ የተሻለ አፈፃፀም የነበራቸው 5 ቀበሌዎችና 17 ምርጥ የህዋስ መሪዎች የማበራታቻ ሽልማት ተበርክቶላቸዋል።