01/06/2026
የተቋረጠው የኃይል አቅርቦት ወደ አገልግሎት ተመልሷል
ከደብረታቦር - አላማጣ 230 ኪቮ ከፍተኛ ሃይል አስተላለፊያ መስመር ላይ ባጋጠመ ብልሽት ምክንያት ከጋሸና ሰብስቴሽን ኃይል በሚያገኙት የፍላቂት፣ ገረገራ፣ መቄት ወረዳ፣ ጋሸና ከተማ፣ ዋድላ ወረዳ፣ ዳውንት ደላንታ፣ ጋዞ አጎት ወረዳ፣ ግዳን በከፊል እና ላስታ ወረዳ እንዲሁም ድብኮ ከተማ እና አካባቢው ተቋርጦ የቆየው የኃይል አቅርቦት ወደ አገልግሎት ተመልሷል።
የጥገና ስራ ተጠናቆ አገልግሎቱ እስኪመለስ ድረስ በትዕግስት ለጠበቃችሁን ክቡራን ደንበኞቻችን ከልብ እናመሰግናለን፡፡
#የኢትዮጵያኤሌክትሪክአገልግሎ