30/05/2026
አፋልጉኝ 👇👇
ተፈላጊዋ ዩስራ ሐ/ጀማል አመደሌ ትባላለች በቁሊቶ ከተማ አስተዳደር ገደባ ቀጠና ሜጦማ ቀበሌ ftc አካባቢ በዛሬው ዕለት ግንቦት 22/2018 ከቀኑ 8:00 ሰዓት አካባቢ በወቅቱ ብጫ ሹራብና ጥቁር ጉርድ ለብሳ ከቤት እንደወጣች አልተመለሰችም።
ተፈላጊዋን ያየ ወይም ያለችበትን ለጠቆመን ወረታ ከፋይ ነን ይላሉ ቤተሰቦቿ ።
ስልክ
0928700953
0985091660
0977878477