01/08/2025
አስደሳች ዜና
በአቃቂ ቃሊቲ ክ/ከተማ አስተዳደር ወረዳ 07 ስራና ክህሎት ጽ/ቤት በ2017ዓ.ም በጀት አመት በተከሄደው ግብ ተኮር (KPI) እና ቁልፍ ተግባራት አፈፃፀም ምዘና መሰረት ከወረዳዎች ስራና ክህሎት ጽ/ቤት መካከል ተመዝነው 99.55 ውጤት በማምጣቱ አንደኛ ደረጃ ስለወጣ ይህ የምስክር ወረቀት እና የዋንጫ ሸላሚ ሆናዋል፡፡
ሐምሌ 25/2017ዓ.ም