Shukare /ሹካሬ/

Shukare /ሹካሬ/ Providing facts from all over the world! your No #1 information choice!

24/03/2026

እናመሰግናለን! ክብርት በርቱ

22/03/2026
deserves
22/03/2026

deserves

ዕጩዎችን ይተዋወቁ!!

በ7ኛው ሀገራዊ ጠቅላላ ምርጫ በወላይታ ዞን ቦሎሶ ምርጫ ክልል ሁለት ለህዝብ ተወካዮችና ለክልል ምክር ቤት የሚወዳደሩ የብልፅግና ፓርቲ ዕጩዎችን ከሁሉም ማህበራዊ መሠረቶች በጥንቃቄ መልምሎ አቅርቧል፡፡

በዚህ መሠረት፦

በቦሎሶ ምርጫ ክልል ሁለት ለህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የብልፅግና ፓርቲ ዕጩ ወ/ሮ ሻዊት ሻንካ ሲሆኑ ለክልል ምክር ቤት ደግሞ የብልፅግና ፓርቲ ዕጩዎች ረ/ፕ ሳሙኤል ተሰማ፣ አቶ ሙሉቀን መሸሻ፣ አቶ ብርሃኑ ዋጃ እና አቶ ቦልጥቾ ኦኖ ሆነው ለ7ኛው ሀገራዊ ጠቅላላ ምርጫ የብልፅግና ፓርቲን ወክለው በዕጩነት ቀርበዋል፡፡

ብልፅግና ፓርቲ በትክክልም ፓርቲውንና ህዝቡን የሚመጥኑና የህዝብ ይሁንታ ያላቸዉን፤ የህዝብ አገልጋይ የሆኑ፤ የዳበረ የሥራ ልምድና የዳበረ የአመራር ጥበብ ያላቸውን፤ የዜጎችን ክብር ለማስጠበቅ የቆረጡ፤ ህዝብን የሚያከብሩ፤ ለህዝቡ የቆሙ፤ በአካዳሚክ ዕዉቀታቸዉም ይሁን በማህበራዊ ህይወታቸዉ ምስጉን የሆኑ፤ ሌብነትንና ህገ-ወጥነትን የሚፀየፉ፤ ሁሉንም የህብረተሰብ ክፍል የሚያቅፉና በሁሉ የተመሰከረላቸውን ዕጩዎች ማቅረብ የቻለ የዘመኑና የትዉልድ ምርጥ ፓርቲ ነው፡፡

ብልፅግና ፓርቲ ያቀረባቸው ዕጩዎች የበለፀገች ኢትዮጵያን እውን ለማድረግ የሚደረገውን ሁሉ አቀፍ ጥረትና ርብርብ ጠንቅቀው የሚረዱና በተግባርም የተፈተኑ በመሆናቸው መራጩ ህዝብ ቀድሞ ይተዋወቃቸው ዘንድ ለመጠቆም እንወዳለን፡፡

ለማንሰራራት ዘመናችን፤ ብልፅግና ምርጫችን!!
ብልፅግናን ይምረጡ!!
የምርጫ ምልክታችን የስንዴ ነዶ ነው!!

12/01/2026
20/12/2025
ሁሌ አዲስ እይታ፣አዲስ አስተሳሰብ፣ብርቱና ለሥራ የተፈጠሩ።(መፍጠን መፍጠር)
20/12/2025

ሁሌ አዲስ እይታ፣አዲስ አስተሳሰብ፣ብርቱና ለሥራ የተፈጠሩ።
(መፍጠን መፍጠር)

23/11/2025

Address

Belay Zeleke Street, Pissa Road
Addis Ababa
251,56

Website

Alerts

Be the first to know and let us send you an email when Shukare /ሹካሬ/ posts news and promotions. Your email address will not be used for any other purpose, and you can unsubscribe at any time.

Share