02/11/2022
ንፋስ ስልክ ላፍቶ ወረዳ 10 አስተዳደር
በዛሬው ዕለት
ክብር ኢትዮጵያን ሲሉ
ለተሰው ጀግኖቻችን!!!
አረሳውም!!!
እኔም የኢትዮጵያ ሰራዊት ነኝ!!!
ጥቅምት 24 መቼም አንረሳውም!!!
በሚሉ በርካታ የሀገር መከላከያ ሰራዊታችንን የሚያወድሱ፣ የሚዘክሩና ለማንኛውም ተልዕኮ ከጎኑ እንደምንቆም የሚገልፁ ድጋፎችን በማሳየት ጥቅምት 23/2013 ዓ/ም አጥቢያ በሰሜኑ ዕዝ የመከላከያ ሰራዊታችን ላይ ጠላት የፈፀመውን ጭካኔ የተሞላበት ድርጊት የሚገልፅ የፓናል ውይይት በርካታ የወረዳችን የህብረተሰብ ክፍሎች በተገኙበት ተከናውኗል።
ላፍቶ ወረዳ 10 ኮሙኒኬሽን ፅ/ቤት
ጥቅምት 23/2015 ዓ/ም