02/11/2023
#እውቅናና ሽልማት ለላቀ ውጤታማነት !!
ቦሌ 1ኛ !! የዘመናዊ መኪና ተሸላሚ !!
የቦሌ ክ/ከተማ አስተዳደር በ2015 በጀት ዓመት በማህበራዊ ፣ በኢኮኖሚያዊና በሌሎች ዘርፈብዙ ስራዎች ተጨባጭ ውጤት አስመዝግቧል ።
ለውጤቱ መሳካት የአመራሩ ፣ የመንግስት ሰራተኞች ፣ የተለያዩ የህብረተሰብ ክፍሎችና የባለድርሻ አካላት ቅንጅት በእጅጉ ጎልቶ የታየበት ነበር ።
የክ/ከተማው አስተዳደር በበጀት ዓመቱ ባከናወናቸው ዘርፈብዙ ተግባራት የላቀ አስተዋጽኦ በማበርከቱ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ተገቢውን እውቅናና ክብር መስጠቱ ለቀጣይ ስራዎች ስኬትና ውጤታማነት ትልቅ ሚና ይኖረዋል ።
እናመሰግናለን 🙏🙏🙏