09/07/2023
የታች ቤት ንዑስ ወረዳ ፍ/ቤት የ2015 በጀት ዓመት እቅድ አፈፃፀም
/*/*/*/*/*/*/*/*/*/*/*/*/*/*/*/*/
መዝገብ አፈፃፀም
===============
#የፍታብሄር ጉዳይ
ካለፈው የተላለፈ መዝገብ ብዛት=>72
አዲስ የቀረበ የመዝገብ ብዛት=>992
ከመዝገብ ቤት የተንቀሳቀሰ= >228
ድምር አቅርቦ=>1292
ክንውን=>1276
ወደ ቀጣይ ዓመት የተላለፈ=>16
ሰበር አዲስ የቀረበ=> 4
የተወሰነ=>4
እቅድ= >1244
ክንውን=>1280
ክንውን ከእቅድ=>103%
ክንውን ከአቅርቦት=>99%
የማጥራት አቅም=>105%
የመጨናነቅ መጠን=>1.01
የክምችት ቅነሳ=>0.01
#ወንጀል ጉዳይ
ካለፈው የተላለፈ መዝገብ ብዛት=>2
አዲስ የቀረበ የመዝገብ ብዛት=>212
ከመዝገብ ቤት የተንቀሳቀሰ=>55
ድምር አቅርቦት =>269
ክንውን=>269
ወደ ቀጣይ ዓመት የተላለፈ መዝገብ=>0
እቅድ=>258
ክንውን ከእቅድ=>104%
ክንውን ከአቅርቦት=>100%
የማጥራት አቅም=>101%
የመጨናነቅ መጠን=>1
# #ፍታብሔር እና ወንጀል ጉዳዮች
ካለፈው የተላለፈ መዝገብ=>74
አዲስ የቀረበ የመዝገብ ብዛት=>1208
ከመዝገብ ቤት የተንቀሳቀሰ=>283
ድምር አቅርቦት=>1502
እቅድ=>1502
ክንውን=>1549
ክንውን ከእቅድ=>103%
ክንውን ከአቅርቦት=>99%
የማጥራት አቅም=>104%
የክምችት ቅነሳ ጊዜ=>0.01
የክምችት መጠን=>1.01
ወደ ቀጣይ ዓመት የተላለፈ=>16
RTD የቀረበ=>15
የተወሰነ=>12
#ተዘዋዋሪ ችሎት
የተዘዋዋሪ ቀጠና=>4
በተዘዋዋሪ ችሎት ለመታየት የቀረበ=>55
በተዘዋዋሪ ችሎት የተዘጋ መዝገብ=>46
አገልግሎት ያገኙ ባለጉዳዮች
ወ-137 ሴ-66 ድምር->203
ለተገልጋዩ የቀረላቸው ወጪ ->30450ብር
ፍ/ቤቱ ለተዘዋዋሪ ችሎት ያወጣው ወጭ->4,823.45ብር
የተዘዋዋሪ ችሎት ወጭ በመዝገብ
- >88ብር
#ውሳኔ ያገኙ መዝገቦች ጊዜ ቆይታ
ከ30ቀን በታች=>1377/88.9%/
ከ1-2ወር=>134/9%/
ከ6ወር በላይ=>2/0.1%/
#ቀጠሮ ላይ ያሉ መዝገቦች የጊዜ ቆይታ
ከ30 ቀን በታች=>13/81%/
ከ1-2ወር=>3/19%/
#ይግባኝ
ለከፍተኛ ፍ/ቤት ይግባኝ ይጠይቁ መዝገቦች=>74
ከፍተኛ ፍ/ቤት ደርሰው የመለሱ=>37 መዝገብ
የፀና=>25/67%/
የተሻረ=>8/21.6%/
የተሻሻለ=>4/10.8%/
#ገቢ
ከመቀጮ=>20100
ከዳኝነት=>171515ብር
በነፃ የታየ በገንዘብ ሲተመን=>6435.50
በደሃ ደንብ የመለሰ የዳኝነት ገንዘብ=>27318ብር
#እርቅ
ለእርቅ የተመራ መዝገብ->281
የተስተናገዱ ባለጉዳዮች ወ-386 ሴ-261 ድምር->647
በእርቅ የተዘጉ መዝገቦች ->195
የታራቂዎች ብዛት ወ-280 ሴ-177
ድምር->457
ቢከራከሩ ያወጡ የነበረው ወጪ->228500ብር
እስኪታረቁ ያወጡት ወጭ137100 ብር
በመታረቃቸው የቀረላቸው ወጪ -> 91400 ብር
#ልዩልዩ
#ቅድሚያ አገልግሎት
ለአካል ጉዳተኛ ወ-15 ሴ-7 ድምር ->22
ለአረጋውያን ወ-210 ሴ-122 ድምር->332
ለእምጫት ነፍሰጡር ሴቶች -118
#ፎርማት የተጠቀሙ ባለጉዳዮች
ወ-962 ሴ-835 ድምር->1797
ፎርማት በመቀማቸው የቀረላቸው ወጪ 157080 ብር
#የተገልጋይ እርካታ በዳሰሳ ጥናት 82.8%
#የምክክር መድረክ 4 ጊዜ ተካሄዷል
#የተላለፈ ዜና በሬዲዮ11 በምዲያ15
ዓመታዊ መፅሄት አንዴ ተዘጋጅቷል
#በጎ አድራጎት ወላጇን በHIV ላጣች ህፃን 2597 ብር ተሰብስቧል
ስልጠና ለሰራተኞች ፣ለማህበራዊ ፍ/ቤት ዳኞች፣ለመሬት ዴስክ ባለሞያዎች ተሰቷል፡፡
እውቅና ለሰራተኞች ና ለዳኛ ተሰቷል፡፡
ሰኔ 30/2015ዓ=ም ውይይቱ ተካሄዷል