Qaanqee Qabsoo Oromoo

Qaanqee Qabsoo Oromoo Waadaaf Kakuu Oromummaa
Ani Oromoo dha jalqabaa hamma
dhumaatti. Oromummaan eenyummaa kooti. Hunda dursee kan natti caalu
Oromummaa kooti. Oromummaa nan

'If we have an issue with government
where do we go?" an Ethiopian who
lives in a rural area recently told me,
summing it up: "There is no media
that will write our story, there are no
more organisations that work on
issues that the government does not
like, if we take to the streets we are
arrested, and if we go to their office to
question we are called terrorists. If we
go to the courts, there i

s no
independence - we go to jail. There
are no large opposition parties to vote
for in the election, and even if there
were, if we vote for them our lives
then become very difficult. So what
can we do? The elections are just
another sign of our repression."

07/19/2023
07/18/2023

በሰሜን ኢትዮጵያው ጦርነት ወቅት ጦርነት ስቀሰቅሱ የነበሩ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን አባቶች አሁን ደግሞ የትግራይ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያንን ለማወክ የሚያደርጉት እንቅስቃሴ ተቀባይነት እንደሌለው አባ ሰረቀብርሃን ወልደሳሙኤል ገለፁ።

በትግራይ ኤጲስቆጶሳት ምርጫ ላይ ለመሳታፍ ወደ ትግራይ እያመሩ ሳለ በቦሌ አየር ማረፊያ ታግተው፣ ከዚያን ወደ መጡበት ሃገር አውስትራልያ እንዲመለሱ የተደረጉት ቆሞስ አባ ሰረቀብርሃን ወልደሳሙኤል በጉዳዩ ዙሪያ ከኦ ኤም ኤን ጋር ቆይታ አድርገዋል።

ለሁለት አመታት በትግራይ ሃይሎችና በመንግስት መከካል የተደረገው ደም አፋሳሽ ጦርነት የብዙ ንጹሃን ህይወት ቀጥፏል።

በጦርነቱ ሃብት ንብረት፣ ቤተ እምነትን ጨምሮ በርካታ ተቋማት ወድመዋል።

በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን ሲኖዶስ ውስጥ ተሸግሽገው በሃይማኖት ስም ያራሳቸውን ፖሊቲካ የሚያራምዱ አባቶች በጦርነቱ ወቅት በትግራይ ላይ የታወጀውን ጦርነት ደግፈው ቆመዋል።

ቤተክርስቲያኗም አንድም ጦርነቱን በግልፅ አላወገዘችም፣ ጦርነት ሲቀሰቅሱ የነበሩትን አባቶችንም አልገሰፀችም።

በዚህም የትግራይ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን ከኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን ለመለየት ተገድዷል።

ሰሞኑን ደግሞ በታሪካዊቷ አክሱም ፂዮን የኤጵስቆጶሳት ምርጫ አድርጋለች የትግራይ ቤተክርስቲያን።

በምርጫው ላይ ለመሳታፍ ወደ ትግራይ እያመሩ ሳለ በቦሌ አየር ማረፊያ ታግተው፣ ከዚያን ወደ መጡበት ሃገር አውስትራልያ እንዲመለሱ የተደረጉት ቆሞስ አባ ሰረቀብርሃን ወልደሳሙኤል ከተመረጡት ኤጵስቆጶሳት መካከል አንዱ ናቸው።

ሃምሌ አምስት ቀን 2015 ንጋት ላይ ነው ቦሌ አየር ማረፊያ የደረስኩት ያሉን አባ ሰረቀብርሃን፣ ጉዞዬ ከአውስትራልያ መቀሌ በረራ ለማድረግ እንደነበረ በጉዳዩ ዙሪያ ከኦ ኤም ኤን ጋር በነበራቸው ቆይታ የገለፁት።

በሰላም ጉዞዬ ተጠናቆ ሀገሬን ከረገጥኩ በኋላ ከቦሌ አየር ማረፊያ ወደ መቀሌ ጉዞዬን ለመጀመር ሲል ነው ሁሉም ነገር የተቀያየረው ሲሉም አክለዋል።

በአውሮፕላን ማረፊያው ውስጥ የደረሰባቸውን እንዲህ ይናገራሉ።

ወደ መቀሌ መጓዝ አይችሉም ከፈለጉ ፊንፊኔ መቆየት ይችላሉ አልያም ወደ መጡበት ተመለሱ ተባልኩኝ የሚሉት አባ ሰረቀብርሃን ሶስት ቀናትን በአውሮፕላን ማረፊያ ውስጥ ማሳለፋቸውን ተናግረዋል።

ኋላ ላይ ከቦሌ አለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ በህንድ ወደ አውስትራልያ እንዲመለሱ መደረጋቸውን የገለጹት እኝህ አባት፣ የደረሰባቸው ነገር ከባድ መሆኑን አክለዋል።

የሆኖ ሆኖ የትግራይ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን የኤጲስቆጶሳት ምርጫ በታሰበው ቀን ተደርጓል።
ዝርዝሩን ቀጥሎ ያለውን መስፈንጠሪያ ተጭነው ይመልከቱ
https://omnglobal.com/am/በሰሜን-ኢትዮጵያው-ጦርነት-ወቅት-ጦርነት/

07/18/2023

በአማራ ፅንፈኛ ሃይሎችና በክልሉ መንግስት ቅንጅት በአገው ህዝብ ላይ የዘር ማጥፋት ዘመቻ እየተደረገበት መሆኑን የአገው ለፍትህና ለዲሞክራሲ ፓርቲ ገለፀ።

ወራሪውና ፅንፈኛው የአማራ ፋኖ በአገው ህዝብ ላይ የከፈተውን ይፋዊ የጥቃት ዘመቻን ኣስመልክቶ የአገው ለፍትህና ለዲሞክራሲ ፓርቲ መግለጫ ኣውጥቷል።

የአገው ለፍትህና ለዴሞክራሲ ፓርቲ ባወጣው መግለጫ፣ በአማራ ብሄራዊ ክልላዊ መንግስት ሙሉ የገንዘብና የሎጅስቲክ ድጋፍ የተደራጀው ኢ መደበኛ፣ አክራሪና ሽብርተኛው ፀረ አገው የሆነው ፋኖ እና ተመላሹ የኣማራ ልዩ ሃይል ከቅርብ ጊዜያት ወዲህ በአገው ህዝብ ላይ ይፋዊ ዘመቻ መክፈቱን ተናግሯል።

የአገውን ህዝብ ከገዛ መሬቱ ለማጥፋት በእነዚህ ሃይሎች ዘመቻ እያተከሄደ መሆኑን ገልጿል።

ዝርዝሩን ቀጥሎ ያለውን መስፈንጠሪያ ተጭነው ይመልከቱ
https://omnglobal.com/am/በአማራ-ፅንፈኛ-ሃይሎችና-በክልሉ-መንግስ/

06/27/2023

Obboloota koo Hordoftoota amantaa Musiliimaa maraaf baga ittiin isin gahe!
EID MUBARAK
EID MUBARAK
EID MUBARAK
EID MUBARAK
EID MUBARAK
EID MUBARAK
EID MUBARAK
EID MUBARAK
EID MUBARAK
EID MUBARAK
EID MUBARAK
EID MUBARAK
EID MUBARAK
EID MUBARAK
EID MUBARAK
EID MUBARAK
EID MUBARAK
EID MUBARAK
EID MUBARAK
EID MUBARAK
EID MUBARAK
EID MUBARAK
EID MUBARAK
EID MUBARA
EID MUBARAK
EID MUBARAK
EID MUBARAK
EID MUBARAK
EID MUBARAK
EID MUBARAK
EID MUBARAK
EID MUBARAK
EID MUBARAK
EID MUBARAK
EID MUBARAK
EID MUBARAK
EID MUBARAK
EID MUBARAK
EID MUBARAK
EID MUBARAK
EID MUBARAK
EID MUBARAK
EID MUBARAK
EID MUBARAK
EID MUBARAK
EID MUBARAK
EID MUBARAK
EID MUBARAK
EID MUBARAK
EID MUBARAK
EID MUBARAK
EID MUBARAK
EID MUBARAK
EID MUBARAK
EID MUBARAK
EID MUBARAK
EID MUBARAK
EID MUBARAK
EID MUBARAK
EID MUBARAK
EID MUBARAK
EID MUBARAK
EID MUBARAK
EID MUBARAK
EID MUBARAK
EID MUBARAK
EID MUBARAK
EID MUBARAK
EID MUBARAK
EID MUBARAK
EID MUBARAK
EID MUBARAK
EID MUBARAK
EID MUBARAK
EID MUBARAK
EID MUBARAK
EID MUBARAK
EID MUBARAK
EID MUBARAK
EID MUBARAK
EID MUBARAK
EID MUBARAK
EID MUBARAK
EID MUBARAK
EID MUBARAK
EID MUBARAK
EID MUBARAK
EID MUBARAK
EID MUBARAK
EID MUBARAK
EID MUBARAK
EID MUBARAK
EID MUBARAK
EID MUBARAK
EID MUBARAK

EID MUBARAK
EID MUBARAK
EID MUBARAK
EID MUBARAK

04/19/2023

OMN Uggura Daldala Jimaa ebla 19,2023

04/18/2023

Hookkara magaalaa Suudaa

04/18/2023

Dhiibbaa Jimaa Harargee

Address

Whistler, BC

Opening Hours

Monday 8am - 5pm

Telephone

+12064582504

Alerts

Be the first to know and let us send you an email when Qaanqee Qabsoo Oromoo posts news and promotions. Your email address will not be used for any other purpose, and you can unsubscribe at any time.

Contact The Organization

Send a message to Qaanqee Qabsoo Oromoo:

Share