Embassy of Ethiopia, Canberra

Embassy of Ethiopia, Canberra Official page of the Ethiopian Embassy in Canberra, Australia

Welcome to the official page of the Embassy of the Federal Democratic Republic of Ethiopia in Canberra accredited to Australia and New Zealand.

15/06/2026
15/06/2026
12/06/2026
12/06/2026
12/06/2026

ማስታወቂያ
""""""""'""""""
ከዚህ በታች የተገለጸው ፓስፖርት ወድቆ በመገኘቱ በአውስትራሊያ የቪክቶሪያ ግዛት ፖሊስ ልኮልናል።
በመሆኑም የፓስፖርቱ ባለቤት በ [email protected] ሚሲዮናችንን በማግኘት ፓስፖርትዎትን መውሰድ የሚችሉ መሆኑን እናሳውቃለን።

We had a productive meeting with Associate Professor Douglas Alan and Geberew Tulu, PhD, from Charles Sturt University, ...
11/06/2026

We had a productive meeting with Associate Professor Douglas Alan and Geberew Tulu, PhD, from Charles Sturt University, regarding partnership targeting, curriculum development, joint research and leadership capacity. Further discussed on funding ecosystems for strategic engagement.

11/06/2026

"ውድ ኢትዮጵያውያን ለ5 ሚሊዮን ኮደሮች ምዕራፍ ስኬት እንኳን ደስ አላችሁ!

‎በሦስት ዓመታት ውስጥ ለማሳካት የታቀደውን ግብ ከሁለት ዓመት ባነሰ ጊዜ ውስጥ ማሳካት ተችሏል። የ«5 ሚሊዮን የኢትዮጵያ ኮደሮች» ሐምሌ 16 ቀን 2016 ዓ.ም. ከተጀመረበት ጊዜ አንስቶ በኮምፒውተር ፕሮግራሚንግ፣ በመረጃ ትንተና፣ በአንድሮይድ ሶፍትዌር ልማት እና በአርቴፊሻል ኢንተለጀንስ መሠረታዊ ትምህርቶች 5,005,146 ሰልጣኞች ተመዝግበው ከ3 ሚሊዮን በላይ የሚሆኑት ስልጠናውን አጠናቀዋል። ይህ ስኬት የሕዝባችንን ቁርጠኝነት እና ወሰን የሌለው አቅም ማረጋገጫ ነው።

‎በዲጂታሉ ዓለም በልኩ ለመዘጋጀት የጀመርነው ታሪካዊ ምዕራፍ፤ የጉዟችን ማብቂያ ሳይሆን፥ ብሔራዊ ርዕያችንን ይበልጥ የምናፋጥንበት መነሻ ነው። እስከ ነሐሴ 2018 ዓ.ም. ድረስ የሰልጣኞችን ቁጥር 7 ሚሊዮን ለማድረስ የተሰነቀውን ግብ ለማሳካት፥ እያንዳንዱ ኢትዮጵያዊ የዚህ ብሔራዊ ተልዕኮ አካል እንዲሆን ጥሪዬን አቀርባለሁ።

‎ለወጣት ተማሪዎቻችን፤ መጭው የክረምት ወቅት ትልቅ ዕድላችሁ ነው። ጊዜያችሁን በዋዛ ከማሳለፍ ተቆጥባችሁ፤ በመመዝገብና በመማር ወደ ትምህርት ገበታችሁ ስትመለሱ ተማሪዎች ብቻ ሳትሆኑ፣ በዓለም አቀፍ ደረጃ እውቅና ያላችሁ የዲጂታል መሪዎች እንድትሆኑ አሳስባለሁ። ሥልጠናዎቹ ሙሉ በሙሉ በነጻ የሚሰጡ ሲሆን፥ የምስክር ወረቀቱም በዓለም አቀፍ ደረጃ እውቅና ያለው ነው።

‎የምትገነቡት ነገ የሚጀምረው ዛሬ ነው!"
‎ክቡር የኢ.ፌ.ዲ.ሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ(ዶ/ር)

‎ለመመዝገብ እዚህ ይጫኑ:
‎ethiocoders.et/

11/06/2026

From farms to courts and roads to public offices, Ethiopia is building a seamless digital ecosystem that aims to deliver efficient, accessible, and citizen-centered services.

11/06/2026
Policy Issue Snapshot - June 9, 2026
09/06/2026

Policy Issue Snapshot - June 9, 2026

Address

4/21 Napier Close
Deakin
2600

Opening Hours

Monday 9:15am - 5pm
Tuesday 9:15am - 5pm
Wednesday 9:15am - 5pm
Thursday 9:15am - 5pm
Friday 9:15am - 5pm

Telephone

+61405332934

Website

Alerts

Be the first to know and let us send you an email when Embassy of Ethiopia, Canberra posts news and promotions. Your email address will not be used for any other purpose, and you can unsubscribe at any time.

Contact The Organization

Send a message to Embassy of Ethiopia, Canberra:

Share