14/03/2026
ይድረስ
-ለኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ
-ለመላው የዋግ ህዝብ
ሹመት ጥላሁን የተባለው በአሁኑ ሰአት የዋግ ኽምራ ምክትል አስተዳዳሪ ሆኖ የዋግን ህዝብ ካላጠፋሁ አልተኛም ብሎ እየዛተ የሚገኘው ባንዳ በ2013 ምርጫ ጊዜ የዝቋላ ምርጫ ክልል አስተባባሪ ሆኖ ከምርጫ ቦርድ ተረክቦ ሽጦ የበላውን ንብረት በዝርዝር አግኝተናል።ይህ ንብረት ደግሞ ለማንና መቼ እንደተሸጠ እዚህ መፃፉ አስፈላጊ ስላልሆነ ለሚመለከተው አካል የሚቀርብ ይሆናል።
ሹመት ሽጦ የበላው የምርጫ ቦርድ ንብረት ዝርዝር
1.28 ታብሌት
2.20 ፓወር ባንክ
3.3 ላፕቶፕ/pc
4.1ጀኔሬተር
ሹመት ሌባ ብቻም ሳይሆን የሌባ ተባባሪ ነው።አሁንም ያለ የሌለ የዞኑን ንብረት እየሰረቀ፣እያሰረቀ ሌቦች ሲያዙ በወንድሙ አምበሉ ትእዛዝ እንዲፈቱ እያስደረገ ዋግን እያወደማት ይገኛል።ይህ ሌባ ነው እንግዲ በስህተት የተሰጠውን ስልጣን ተገን አድርጎ ሃቀኛ ልጆቻችንን እያሰቃየ የሚገኘው።መላው የዋግ ህዝብ ይህን ግለሰብ ካልታገለ ዋግ ዋጋ ትከፍላለች።