Wolaita Asaa

Wolaita Asaa Wolaita Asaa official page

‎ጀግንነትና መልካምነት ለካ ከቤተሰብ የሚወረስ ታላቅ እሴት ነው!‎‎በወላይታ ዞን ጤና መምሪያ ኃላፊ​ አቶ ዳዊት ደሳለኝ በወላይታ ዞን ጤና መምሪያ ውስጥ ያላቸው የስራ እና የህይወት ጉዞ እ...
22/07/2026

‎ጀግንነትና መልካምነት ለካ ከቤተሰብ የሚወረስ ታላቅ እሴት ነው!

‎በወላይታ ዞን ጤና መምሪያ ኃላፊ​ አቶ ዳዊት ደሳለኝ በወላይታ ዞን ጤና መምሪያ ውስጥ ያላቸው የስራ እና የህይወት ጉዞ እውነተኛ የህዝብ አገልጋይነት ምን ማለት እንደሆነ በተግባር ያሳዩበት ነው! እውቀታቸውንና አቅማቸውን ሙሉ በሙሉ ለህዝብ ጤናና ደህንነት በማዋል፣ ዘመናዊና የተቀላጠፈ የአመራር ጥበብን አሳይተዋል።

‎​«በጤናው ዘርፍ የተማረ ተማሪ ስራ አጥ ሆኖ ቤት መቀመጥ የለበትም!» ብለው በሙሉ አቅማቸውና በቆራጥነት የተነሱ፣ ለጤና ባለሙያው የሚገባውን ቦታና ክብር ለመስጠት ሳይወዛወዙ የቆሙ የእውነተኛ ህዝባዊነትና የመልካም አስተዳደር ጀግና መሆናቸውን አስመስክረዋል።

‎​ጀግንነት በቃል ሳይሆን በተግባር፣ በብርታትና ለህዝብ በሚደረግ እውነተኛ አገልግሎት የሚለካ መሆኑን አሳይተዋል።

‎እንደ አቶ ዳዊት ደሳለኝ ያሉ በጎ አሳቢ፣ አርቆ አስተዋይ እና ልበ-ቀና መሪዎች የህዝብ አለኝታ እና የዘመናችን የቁርጥ ቀን ጀግኖች ናቸው፤ ያደረጉት መልካም ነገር ሁሉ በታሪክና በሰው ልብ ውስጥ ዘላለም ሲታወስ ይኖራል።

‎​ለሚያደርጉት የማይሰለች ጥረትና ለመልካም ስራቸው ትልቅ አክብሮትና አድናቆት ይገባቸዋል!

 !!
16/07/2026

!!

"ከሰሞኑ በተለቀቀ አንድ ምስል ምክኒያት ይህች ታዳጊ የአብዛኛውን ማህበረሰብ እና የብዙ ድርጅቶችን ቀልብ ገዝታለች፣ በዚህ በጎ አጋጣሚ ህይወቷን መቀየር እንድትችል፣ ሀገሯን በዓለም እንድታስ...
10/07/2026

"ከሰሞኑ በተለቀቀ አንድ ምስል ምክኒያት ይህች ታዳጊ የአብዛኛውን ማህበረሰብ እና የብዙ ድርጅቶችን ቀልብ ገዝታለች፣ በዚህ በጎ አጋጣሚ ህይወቷን መቀየር እንድትችል፣ ሀገሯን በዓለም እንድታስጠራ እኛም የአቅማችንን ለማድረግ ከትውልድ ቦታዋ ከቤተሰቦቿ ጋር በመነጋገር ወደ አዲስ አበባ ይዘናት መተናል""" Master Abinet Kebede እና ቲክታከር #ሀዩቲ

ዛሬ ጠዋት የተመረቀው የአርባምንጭ ኮንፈረንስ ሪዞርት::    @
04/07/2026

ዛሬ ጠዋት የተመረቀው የአርባምንጭ ኮንፈረንስ ሪዞርት::

@

እግዚአብሔር መንገዴን አቅንቶልኛልና አታዘግዩኝ
27/06/2026

እግዚአብሔር መንገዴን አቅንቶልኛልና አታዘግዩኝ

 😭😭😭😭ከወላይታ ሶዶ ወደ ገሳ ስጓዝ የነበረው የህዝብ ማመላለሻ ባስ ተገልብጦ ከባድ አደጋ ደረሰ​ከወላይታ ሶዶ ተነስቶ ወደ ገሳ ከተማ በመጓዝ ላይ የነበረ አንድ የህዝብ ማመላለሻ አውቶቡስ ...
16/06/2026

😭😭😭😭
ከወላይታ ሶዶ ወደ ገሳ ስጓዝ የነበረው የህዝብ ማመላለሻ ባስ ተገልብጦ ከባድ አደጋ ደረሰ

​ከወላይታ ሶዶ ተነስቶ ወደ ገሳ ከተማ በመጓዝ ላይ የነበረ አንድ የህዝብ ማመላለሻ አውቶቡስ (ባስ) «በዛሮ ቀበሌ ዉስጥ አዋሾ Church ተብሎ በሚጠራው ሴፈር በሚጠራው አካባቢ በመገልበጡ ከባድ የትራፊክ አደጋ ደርሰዋል።

​አደጋው የተከሰተው ተሽከርካሪው አስቸጋሪና ቁልቁለታማ በሆነው የዛሮ ቀበሌ አዋሾ church ተብሎ በሚጠራው ሴፈር መንገድ ላይ እየተጓዘ በነበረበት ወቅት እንደሆነ ታውቋል።

​በአደጋው ሳቢያ በርካታ ቁጥር ያላቸው ተጓዦች ላይ ከባድና ቀላል የአካል ጉዳት የደረሰ ሲሆን፣ በህይወት የተረፉ ሰዎችን ለማዳን በአካባቢው የሚገኙ ዜጎች ሁሉ በአስቸኳይ ወደ ስፍራው እንዲደርሱ ጥሪ ቀርቧል። አስቸኳይ ሼር በማድረግ የሞቱትን አስክሬን ከጎጮ ጤና ጣቢያ ወደ ቤተሰቦቻቸው እንድደርስ አድርጉት ወንድሞቼ እህቶቼ

አስቸኳይ ⚠️‎‎ትክክለኛው የልጁ አድራሻ ተገኝቷል። ስሙ ባንተዓለም ሰይድ ይባላል ። ትናንት ሰኔ 7/10/2028 ዓ.ም በወላይታ ሶዶ ዩኒቨርስቲ በር አካባቢ የባህር ዳር ልጅ ነኝ ብሏል ተብ...
15/06/2026

አስቸኳይ ⚠️

‎ትክክለኛው የልጁ አድራሻ ተገኝቷል። ስሙ ባንተዓለም ሰይድ ይባላል ። ትናንት ሰኔ 7/10/2028 ዓ.ም በወላይታ ሶዶ ዩኒቨርስቲ በር አካባቢ የባህር ዳር ልጅ ነኝ ብሏል ተብሎ መለጠፉ ይታወሳል።

ነገር ግን ይህ ልጅ የሀዋሳ ጥቁር ዉሃ አከባቢ ተወልዶ ያደገ ሲሆን ለስራ ብሎ ወደ ወላይታ ሶዶ መጥቶ እንደበር ቤተሰቦቹ ይናገራሉ። ‎ይሁን እንጂ ይሔንን መረጃ ሰምተው እናት ልጃቸዉን ፍለጋ ወደ ወላይታ ሰዶ መጥተው በተባለው አከባቢ ቢያፈላልጉም ሊያገኙት አልቻሉም።

ይህን ልጅ በአካል ያገኘ ሰው ካለ በዝህ ስልክ ቁጥር ደውሎ እንዲያገናኘን ስንል በትህትና እንጠይቃለን።
‎+251926528838
‎+251964227743
‎አልያም በአቅራብያ ለሚገኘው ፓሊስ ጣብያ እንድታስርክቡ በትህትና ይጠይቃሉ ቤተሰቦቹ 👐

ሼር አድርጉ 🤝

👉 "ቁመቴ 1 ሜትር ከ 98 ሴንቲሜትር ነው ፤ የጫማ ቁጥሬ 45 ነው።"👉 "አሰልጣኛችንን እየሰማን እዚህ ደርሰናል።"👉 "የርቀት ምቶችን በጣም ነው የምለማመደው ፤ ቤት ስሄድም አርፌ አልቀመ...
15/06/2026

👉 "ቁመቴ 1 ሜትር ከ 98 ሴንቲሜትር ነው ፤ የጫማ ቁጥሬ 45 ነው።"

👉 "አሰልጣኛችንን እየሰማን እዚህ ደርሰናል።"

👉 "የርቀት ምቶችን በጣም ነው የምለማመደው ፤ ቤት ስሄድም አርፌ አልቀመጥም።"

👉 "ከዚህ የተሻለውን ርኆቦት ለማምጣት ጠንክሬ እሠራለሁ።"

👉 "እኔ እሠራለሁ ፤ እግዚአብሔር ያግዘኛል።"

በወላይታ ዞን የሚገኙ የወረዳ መዋቅሮችና ዋና ከተሞቻቸው👇👇👇
11/06/2026

በወላይታ ዞን የሚገኙ የወረዳ መዋቅሮችና ዋና ከተሞቻቸው👇👇👇

 #ጀግኒት💪💪💪ክብርት   ከልብ እናመሰግናለን🙏🙏🙏እየተካሄደ በሚገኘው የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት 5ኛ ዓመት የሥራ ዘመን 25ኛ መደበኛ ስብሰባ ላይ የወላይታን ሕዝብ ወክለው   እና ሌሎች ጥ...
11/06/2026

#ጀግኒት💪💪💪
ክብርት ከልብ እናመሰግናለን🙏🙏🙏

እየተካሄደ በሚገኘው የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት 5ኛ ዓመት የሥራ ዘመን 25ኛ መደበኛ ስብሰባ ላይ የወላይታን ሕዝብ ወክለው እና ሌሎች ጥያቄዎችን በሚገባ ስላነሱ💪

Address

Sodo
WOLAITASODO

Alerts

Be the first to know and let us send you an email when Wolaita Asaa posts news and promotions. Your email address will not be used for any other purpose, and you can unsubscribe at any time.

Shortcuts

Share