የኢትዮጵያ ሙርኮኞች Ethiopian POWs

የኢትዮጵያ ሙርኮኞች Ethiopian POWs Members of Ethiopian & Eritrean armies and Amhara Forces that are captured by TDF during Tigray War

17/10/2022

✍ አብደራህማን እበላለሁ፥
✍ ሸራሮ ነው የተማርኩት፥
✍ ብሺዎች ነው የሞቱት፥
✍ በውግያ የሚፈታ ነገር የለም፥
✍ ወጣቱ ወደ ውትድርና ባይገቡ እላለው፥
✍ እሸቱ አሕመድ፡ ሙሉቀን በቀለ፡ ገረሞው አብደላ እና በጣም ብዙ ወታደሮች ሙቶዋል፥
✍ ዋና የወታደሩ ሓላፍዎች ሻዕብያ ናቸው፥
✍ የትግራይ ሓይሎችና ህዝቡ በጣም ጥሩ እንክብካቤ እያደረጉልን ነው።

17/10/2022

✍ #ቃሲም እባላለሁ፥
✍ የመጣሁት ከጅማ ነው፥
✍ ሻምበል ደጀኔ ሙቶዋል፥
✍ መ/ለቃ ማሩ ሙቶዋል፤
✍ የትግራይ ህዝብ እንደሚነገር ኣይደለም፡ በጣም ጥሩ ህዝብ ነው።

16/10/2022

# በመጀመርያ ወንድየ ዋች እባላለሁ፥
# ቤንሻንጉል ነበርን ለ6 ወር ሙሉ፥
# ቅያሪ ወደ ሃረር መስሎን፡ ተከዘ ከደረስን የኤርትራ ባንዴራ አየን፥
# በኤርትራ በኩል በዓዲ ጠጠር ገባን፥
# መሃል ላይ ብዙ የሞተ አባል ስለ ነብረን፥
# በሽራሮ አካባቢ ቆየን፥
# ሽራሮ ላይ የኤርትራ ሰራዊት ሁሉም ዓይነት ዕቃዎች መዝረፍ ጀመረ፡ ቴሌቪዥን-ሞተር-ፍሪጅ በሎቤዳና በሲኖ እየጫኑ ነበር፥
# ለምን ብለን ከኤርትራ ሰራዊት ጦር ተማዝዘን ነብር፡ ከበላይ መሪዎቻችን ግን አያገባችሁም የሚል ማስፈራርያ ተሰጠን፥
# ከኛጋ የነበረ ሻለቃ አቡሽ የሚባለው አዛዥ ደሮ አምጥሉን፡ ፍየል አምጥሉን እያለ ሲዘርፋና ሲበላ ነብር፥
# ከዛ በሃላ ተነሱ ተብለን ከሽራሮ ከተማ ወደ ደደቢት በኩል፡ ሻለቃችን ዝም ብላቹ ግቡ ሲለን ገባን፡ ከገባን በውሃላ ግን በTDF ተከበብን፡ ሻለቃ መሪያችንም ወደ ውሃላ ሲፈረጥጥ በTDF በጥይት ተመታ፡ ምክትሉም ተከተል ይባላል እሱም ተመቷል፥
# ከሻለቃ በላይ ያሉ አመራሮቻችን በጣም ፈሪዎች ናቸው፡ ቤት ሁነው ነው የሚያዋጉን፥
# ብዚህ ምክንያት ጦሩ ውስጡ ጥሩ አይደለም፡ ወደ ውሃላ እንዳይሸሽ የኤርትራ ጦርና የኛ መሪዎች ይገድሉናል፡ ስለዚህ TDF ከፈለገ ይምታን ብለን ተቆርጠን እጃችን ሰጠን፥
# ጦርነቱ በጣም አስከፊ ነው፡ በድርድር መቆም አለበት እላለሁ።

15/10/2022

# እውነት ከተያዝኩ በሃላ፡ በጣም ነው የገረመኝ፡ የትግራይ ሰራዊት ና ተነስ አሉኝ፡ ጓደኞቼ ጥለዉኝ የሄዱ የትግራይ ሰራዊት ግን እስትሬቸር አምጥቶ ተሸክሞ ይዘውኝ ወጡ፡ ገንፎ ሰርቶ ሲያበሉኝ፡ እኔ እንጃ ለመናገር ይከብዳል።
# ለቤተሰቦቼ- እኔ እግዝአብሄር ይመስገን፡ ደህና ንኝ።
# ለወጣቶች የማስተላልፈው፡ ያው እዛ የሚወራውና እዚህ በተግባር ያየሁት የማይገናኝ ነው።
# እንደኛ ተሸውዳቹ ወደዚህ ነገር እንዳትገቡ እመክራለሁ።

15/10/2022

# እስቲፋኖስ አስተሮ እባላለሁ፥
# ከጅማ ወረዳ ከጎማ ነው የመጣሁት፥
# ጳጉሜ 3/2014 ዓ/ም ነው ወደ ውግያው የገባነው፥
# ውግያው በጣም ከባድ ነበር፥
# ወደ ውሃላ ሸሽተን ቦታ ለመያዝ ብንሞክርም ከውሃላ የራሳችን ሰዎች እየገደሉን ነበር፡ ይህ ደግሞ በጣም ይሳዝናል፡ ተስፋ ያስቆርጣል፥
# ከዛ በሃላ መስከረም 4/2015 ዓ/ም ሁላችን ተበታትነን አለቅን፥
# በነበረው ውግያ ምግብ የለም፡ ምን የለም፡ ባዶ ጦማችን፡ ከሰው ማሳ ሬሳ የተኛበት ጥሬ በቆሎ ነበር ስንበላ የነበረው፥
# መሳርያ ጥለህ ከወጣህ መሪዎቻችን ቐጥታ ነው የሚገድሉን፡ ራሱ የቻለ ገዳይ ብዱን አለን፡ መሪውም አይለቅህም፥
# ከተሰዉ የማቃቸው ዘካርያስ የሚባል ከደቡብ ክልል፡ እነ ሙሉቀን ፈቃደ ከአዳማ የመጡ፡ የአርሲ ልጆች አሉ፡ ብዙ ናቸው የተሰዉ፥
# በመሪዎቻችን የተገደሉ የወለጋ ልጆች ኣሉ።
@ Abiy Ahmed is a genocider!!

15/10/2022

✍ ከጅማ-አጓሮ ወረዳ ነው የመጣሁት፥
✍ ጁንታ ለማጥፋት ብለው ነው ያመጡን፥
✍ ብዙ ጓደኞቼ 15 አመት ሳይሞላቸው ብዙ የተሰዉ አሉ፥
✍ የአሞራ ሲሳይ የሆነ ብዙ ወጣቶች አሉ፥
✍ የትግራይ ሐይሎች በጣም ጥሩ ናቸው፥ ለኛ ምግብ ልብስ እየሰጡን መቐሌ ደርሰናል፥
✍ ለአጓሮ ወጣቶች ወደ ውትድርና አለም እንዳትገቡ እላለሁ።
# Abiy Ahmed is a Genocider!!

15/10/2022

✍ ከጅማ ከተማ ነው የመጣሁት፥
✍ በሱዳንና አልሸባብ ሀገር ተወራለች ስባል ነው ወደ ውትድርና የገባሁት፥
✍ የትግራይ ሰራዊት እንደ ወንድምህ ነው የሚንከባከበው፥
✍ ለጅማ ወጣቶች፡ በውሸት ተታልላቹ ወደ ውትድርና ባትገቡ እላለሁ
# Abiy Ahmed is a Genocider!!

14/10/2022

# ልዩሰው ይታደግ፡ ከምዕራብ ጎጃም፡ 2014 ዓ/ም ነው ወደ ስልጠና የገባሁት።
# የአማራ ህጻኖችና እናቶች እየተደፈሩ፡ በማህጸናቸው ጥርሙዝና ሚስማር እየከተቱ እየገደልዋቸው ነው፡ ነገም ለናንተም እንደዚህ ነው አሉን፡ በዚህ ፕሮፖጋንዳ ምክንያት ተነስተን መጣን።
# የተነገረው ፕሮፖጋንዳና በተግባር እዚህ ያየሁት ግን የተለያየ ነው።
# ግፍ የደረሰው በትግራይ እንጂ በተባልነው ፕሮፖጋንዳ እንዳልሆነ ለመገንዘብ ችያለሁ።
# ህዝቡና የትግራይ ሰራዊት አይደለም ሲቪል ለሚዋጋውም በእንክብካቤ የሚይዝ መሆኑ ተረድቻለሁ።

የኦሮሞ ተወላጆች ሙርኮኞች ቃል* ወደዚህ ጦርነት ከተቀላቀልኩ ብኃላ ምንም ያገኘሁት ነገር የለም፣ ለኦሮሞ ህዝብም የማስተላልፈው መልእክት ይህ ጦርነት የኛ ጦርነት አይደለም ፣ አይመለከተንም፣...
12/10/2022

የኦሮሞ ተወላጆች ሙርኮኞች ቃል

* ወደዚህ ጦርነት ከተቀላቀልኩ ብኃላ ምንም ያገኘሁት ነገር የለም፣ ለኦሮሞ ህዝብም የማስተላልፈው መልእክት ይህ ጦርነት የኛ ጦርነት አይደለም ፣ አይመለከተንም፣ የኦሮሞን ህዝብ አይመለከህም የሚል ነው ፡፡
* ወደ ማሰልጠኛ ሲያስገቡን ጁንታው ኢትዮጵያን ሊወር ነው እያሉ ነው ያስገቡን፣ የተነገረን እና በጦር ግንባር ያጋጠመን በጣም የተለያየ ነገር ነው፣ የኦሮሞ ልጆች በዚህ ጦርነት እያለቁ ነው በማይመለካታቸው ጦርነት ገብተው ማለት ነው፡፡

* የትግራይ ሰራዊት የሞተ እየቀበረ ፣እጁ የሰጠው ደግሞ እየማረከ እየተንከባከበን ነው ያለው ፣ የራሳችን ጦር ግን እንካን የሞተ ሊቀብሩ የቆሰለውን ትተውት ነው የሚሄዱት፣ በአጋጣሚ ከሰራዊቱ ተለይተህ ካገኙህ መሳርያ ለጠላት ሊሰጠው ብለው አንተ ሸኔ ነህ ነው የሚሉት፣ የኦሮሞ ህዝብ በማይገልፅ መልኩ ባንዳ ነህ ፣ የሸኔ ተላላኪ ነህ በማለት የኦሮሞ ተወላጆችን እየገደሉ ነው፡፡

* ተገዳችሁ ወደዚህ ጦርነት የገባችሁ ወይም በውሸት ፕሮፓጋንዳ ተታላችሁ ወደ ጦርነቱ የገባችሁ የኦሮሞ ልጆች ለትግራይ ሰራዊት እጃችሁን ስጡ ብለውም መልእክታቸው አስተላልፈዋል፡፡

* ኦሮሞ ነው ስልጣን ላይ ያለው፣ አብይ ኦሮሞ ነው ብላችሁ የምታሰቡ ካላችሁ ተሳስታቹሃል፣ የኦሮሞን ወጣት ለጦር አሰልጥኖ ከማስጨረስ፣ የኦሮሞን ከማወረድ እና ከመሳደብ በስተቀር አብይ ለኦሮሞ ህዝብ ከጉዳት ውጪ የጠቀመውን ነገር የለም፡፡ የኦሮሞ ወጣት በየበረሃው የጅብ እራት ነው እየሆነ ያለው፡፡

ከኦሮሞ ተወላጆች ሙርኮኞች ቃል በቃል ከተናገሩት የተወሰደ

12/10/2022

"ድንበር ትጠብቃላችሁ ተብለን ነው የመጣነው እንጂ፡ ጦርነት እንደምንገባ አናውቅም ነበር።"
"አብይ የህዝብ ሀዘኔታ የሚባል የለዉም።"
በቆቦ የተማረከው ፋኖ

12/10/2022

# ሞጎስ መንገሻ እባላለሁ፡ ፋኖ፡ ከአሳምነው ጽጌ ብርጌድ ነኝ።
# የአማራና የትግራይ ህዝብ በሰላም ይኖር እንደነበረ እናውቃለን።
# የሞተና የቆሰለ በጣም ብዙ ነው።
# የማስተላልፈው መልእክት:- ጦርነት ኣስፈላጊ አይደለም፡ ጦርነት እንደማይጠቅም ነው። ወደ ሰላማዊ ማሕበራዊ ንሮ ብንመለስ እላለሁ።
# በትግራይ ሀይሎች የተማረከው #ፋኖ ሙርኮኛ ይናገራል።

10/10/2022

# ወልዴ ታደሰ፡ ከአሳምነው ጽጌ ግንባር፡ ሶስተኛ ሻለቃ።
# ትግሉ በጣም ከባድ ነበር፡ አልዋሃ አከባቢ ነበርን፡ ወንዙ ተሻገሩ ከተባልን ብሗላ ሞት ነበር የጠበቀን፡ ብዙ ጓዶች ተሰውቷል፡ የቆሰሉም አሉ፡ በአጋጣሚ እኔ ገደል ገብቼ ነው የዳንኩት።
# እኛ ብቻል ንሮ ትግራይና አማራ ሁነን አብዪ የማስወገድ ስራ ነበር መስራት የነበረብን፡ ግን በአንድ አንድ ብችሎች በተነሳ እንዳልነበር ሁነናል።
# አሁንም የአማራ ወጣት አፈና ውስጥ ነው ያለው፡ መዋያ የለውም ትልቅ አፈና ውስጥ ነው ያለው።
# እና አብዪ ከምድረ ገጽ ካልተወገደ፡ እቺ ሀገር ሰላም ትሆናለች ብየ አላምንም።
# አለሁ፡ በናንተ እጅ ገብቼ፡ ደስ የሚል አቀባበል ነው ያለው።
# የትግራይ ወጣት ስረዳው እኔ ምንም ዓላማ እንዳልነበረኣኝ ነው የተረዳሁት።
# እና ጃማ ደጎሌ የሚባል ደሴ ነው ያሉት ቤተሰቦቼ፡ አለሁ ለወደፊትም እንደምኖር ልገልጽላቸው እፈልጋለሁ።
# ከዚህ በሗላ ጦርነት ይብቃ፡ የሀገር ሽማግሌና የሀይማኖት አባቶች አንድ እንድንሆን መስራት አለባቸው እላለሁ።

Address

Tigray
Mekelle

Alerts

Be the first to know and let us send you an email when የኢትዮጵያ ሙርኮኞች Ethiopian POWs posts news and promotions. Your email address will not be used for any other purpose, and you can unsubscribe at any time.

Contact The Organization

Send a message to የኢትዮጵያ ሙርኮኞች Ethiopian POWs:

Share

Category