ሰቆጣ ከተማ አገዉ ዴሞክራሲያዊ ንቅናቄ ሚዲያና ኮሚኒኬሽን ጽ/ቤት

  • Home
  • Ethiopia
  • Lalibela
  • ሰቆጣ ከተማ አገዉ ዴሞክራሲያዊ ንቅናቄ ሚዲያና ኮሚኒኬሽን ጽ/ቤት

ሰቆጣ ከተማ አገዉ ዴሞክራሲያዊ ንቅናቄ ሚዲያና ኮሚኒኬሽን ጽ/ቤት https://www.youtube.com/
✅✅✅✅✅
http://www.ADM.political.organization.com/
#አዴን የአገዉ ህዝብ ተስፋ የተጣለበት አንጋፋ ፖርቲ ነዉ።
(8)

  አሁናዊ ቁመና ለአሁኑ የአገዉ ትዉልድ ድህንነት አስከባሪ እና የራስ አስተዳደር ተልዕኮ ሰንቆ የሚቲገል ሲሆን ለቀጣይ ትዉልድ ደግሞ የአገዉ ህዝብ እንደማንኛዉም የኢትዮጵያ ህዝብ ሙሉ እኩል...
19/01/2026

አሁናዊ ቁመና ለአሁኑ የአገዉ ትዉልድ ድህንነት አስከባሪ እና የራስ አስተዳደር ተልዕኮ ሰንቆ የሚቲገል ሲሆን ለቀጣይ ትዉልድ ደግሞ የአገዉ ህዝብ እንደማንኛዉም የኢትዮጵያ ህዝብ ሙሉ እኩልነት እና ነጻነት በሀገሪቱ ሰፍኖ ማየት የመጀመርያ አለማ እና አጀንዳ ነዉ።
ሰቆጣ ከተማ አገዉ ዴሞክራሲያዊ ንቅናቄ ሚዲያና ኮሚኒኬሽን ጽ/ቤት

18/01/2026

#አዴን በትግል ጉዞ ዉስጥ የአገዉ ሰንደቅ አለማ ጎልቶ እንዲወጣ ታሪካዊ አሻራ አስቀምጠዋል ።
🔗🔗🔗🔗🔗🔗🔗🔗🔗🔗
እንዴት አይንት ነዉ?


የአዴን ሰንደቅ ዓላማ ከላይ ሰማያዊ፣ በመሃል ቀይ እና ከታች አረንጎዴ ቀለም ያለው ሆኖ በመሃል ነጭና ቢጫ ቀለም ያለው ዓርማ አለዉ።


#ሰማያዊው የአገው ህዝብ ከጥንት ጀምሮ ከፈጣሪው ጋር ያለውን ጥብቅ ቁርኝትና ለብዙ ዘመናት ሃገረ መንግስት መስርቶ በእኩልነት፣ በመከባበርና በፍትህ ያስተዳደረ መሆኑ፣ #ቀዩ የአገው ህዝብ ለማንነቱና ለነፃነቱ የከፈለውንና እየከፈለ ያለዉን መሰዋትነት፣ #አረንጓዴው የአገው ህዝብ የተፈጥሮ ሃብቱን ተጠቆሞ ከድህነትና ከኋላ ቀርነት መለቀቅ እንዳለበት ሲያሳይ #በመሃል ያሉ አርማዎች ደግሞ የአገው ህዝብ ለወደፊት ያለውን ነፃ የመውጣት፣ የመልማት ተስፋ እንዲሁም ለሠላምና ለመከባበር ያለውን ከፍተኛ አክብሮት የሚያንፀባርቅ ይሆናል፡፡
ሰቆጣ ከተማ አገዉ ዴሞክራሲያዊ ንቅናቄ ሚዲያና ኮሚኒኬሽን ጽ/ቤት

18/01/2026

#አዴን አገዉነትን ወደ አንድ ጥላ ስር ያሰባሰበ ጠንካራ ድርጅት ከመሆኑ ባሻገር ከጊዜ አንጻር ስንመለከት ደግሞ ወቅቱን ጠብቆ የመጣ ለአሁኑ ትዉልድ አለኝታ ለነገ ትዉልድ ነጻነት አርማ ፓርቲ ነዉ።

18/01/2026

#አዴን

     #አዴን ፅ/ቤት ታጋይ አማረ ታረቀኝ በራሳቸው Facebook ትስስር ገጻቸው እንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላልፈዋል። ፣    ። #ታጋይ አማረ ታረቀኝ/  ኤማ ታረቀኝ    #የአዴን...
18/01/2026


#አዴን ፅ/ቤት ታጋይ አማረ ታረቀኝ በራሳቸው Facebook ትስስር ገጻቸው እንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላልፈዋል።

፣ ።
#ታጋይ አማረ ታረቀኝ/ ኤማ ታረቀኝ
#የአዴን ፅ/ቤት ኋላፊ
ጥር 11/2018 ዓ.ም

   1   # አዴን ለአገዉ ህዝብ ዘብ የቆመ ሰራዊት እየገነባ ይገኛል።👇👇👇👇👇👇 #በአንደኛ ዙር የተከዜ ኮርስ ማስመረቁ የሚታወስ ሲሆን አሁን ደግሞ  ( 2ኛ ዙር )  #የቤላ ኮርስ ሰራዊት...
17/01/2026

1

# አዴን ለአገዉ ህዝብ ዘብ የቆመ ሰራዊት እየገነባ ይገኛል።
👇👇👇👇👇👇
#በአንደኛ ዙር የተከዜ ኮርስ ማስመረቁ የሚታወስ ሲሆን አሁን ደግሞ ( 2ኛ ዙር ) #የቤላ ኮርስ ሰራዊት ኮማንዶ ማስመረቅ ችለዋል።
👇👇👇👇
#ሁሉም ሰዉ በደንብ እንዲገነዘብ የምንፈልገዉ #አዴን እያስመረቀ ያለዉ ሀይል ለጦርነት ዝግጅት ሳይሆን በቀጠናዉ አስተማማኝ ሰላምን ለማስፈን እንደሆነ ግልጽ ሊሆን ይገባል።
#ቀዳሚ ኣጀንዳ ነዉ።

   #አዴን ለሁለተኛ ዙር ኮማንዶ በዛሬዉ ዕለት በቀን 9/5/2018 አስመርቀዋል። #ለተመራቂ የሰራዊት ኮማንዶ አባላት ፣ለአገዉ ህዝብ ፣ ለትግሉ ደጋፊዎችና ለጠቅላላ ሰራዊት አባላት  እንኳ...
17/01/2026

#አዴን ለሁለተኛ ዙር ኮማንዶ በዛሬዉ ዕለት በቀን 9/5/2018 አስመርቀዋል።
#ለተመራቂ የሰራዊት ኮማንዶ አባላት ፣ለአገዉ ህዝብ ፣ ለትግሉ ደጋፊዎችና ለጠቅላላ ሰራዊት አባላት እንኳን ደስ አላችሁ። ደስ አለን!!

#ለህዝብ ሰላምና ድህንነት ዘብ የቆመ ሰራዊት ግንባታ ይቀጥላል።
❤❤❤❤❤❤

#የአገዉ ሰራዊት ለአገዉ ህዝብ ጥብቅና የቆመ ነዉ ስንል በምክንያት ነዉ።
ሰራዊታችን በተቆጣጠረባቸዉ ቦታዎች ማለትም #በአበርገሌ ወረዳ ፣ #በጻና ወረዳ፣ #በቢርብጣ ወረዳ እና #በጻግብጂ ወረዳ በህዝባችን መካከል ምንም አይንት የሰላምና ድህንነት ችግር እንዳይፈጠር ከአራት አመት በላይ ደከመኝ ሰለቸኝ ሳይል እና ከህዝባችን ጎን ሳይለይ ተግቶ እየሰራ የመጣ፣አሁንም እየሰራ የሚገኝ ፣ቀጣይም በቁርጠኝነት ከወትሮ በበለጠ አኳሃን ለመስራት አቅዶ እየተንቀሳቀሰ የሚገኝ ህዝባዊ ሀይል ነዉ።
እዉነት ለመናገር የአገዉ ሰራዊት የተቆጣጠረባቸዉ ቦታዎች ላይ ነዋሪዎችም ይሁኑ እንግዶች ከስጋት ነጻ ሁኖ የሚንቀሳቀስበት ምቹ ሁኔታ መፈጠሩ በእጅጉ ሰራዊታችን በህዝባችን ዘንድ ሙሉ እምነት እንዲጥል እና እጅና ጓንት ሁኖ እንዲሰሩ አድርጎታል።
ህዝባዊ ሰራዊታችን አሁንም ለአገዉ ህዝብ ከተለመደዉ ወስጣዊ ሰላም በተጨማሪ ከአጎራባች ቀጠናዎች ጋር መልካም ጉርብትና በመፍጠር በማህበራዊ በፖለቲካዊ እና በኢኮኖሚያዊ ጉዳዮች አንድነቶችን በማጎልበት ልዩነቶችን ደግሞ በዉይይት በመፍታት ሰፊ ስራ ሰንቆ እየሰራ ይገኛል ።
የአገዉ ሰራዊት ሙሉ ወግንናዉ ለአገዉ ህዝብ መሆኑ እየታወቀ አንድ አንድ ግልሰቦች እና ቡድኖች የጠላት አጀንዳን ተቀብለዉ ህዝባችን እና ሰራዊታችን ያለዉ ጠንካራ መልካም ግንኙነት እና ጠንካራ አንድነት ለመሸርሸር ያለሆነዉን እንደሆነ አድርጎ በሚዲያና በህዝባዊ መድርኮች የሚናገሩ አካላት እጃቸዉን እንዲሰበስቡ እናሳስባለን።

17/01/2026

   #አዴን ዋና ሊቀመንበር ታጋይ ኪሮስ ሮመሃ ለዋግ ኽምራ ህዝብ በአሁኑ ሰዓት በዞኑ  እየተከሰተ ባለዉ ዝግናኝ ሞትና ስቆቃ አስመልክተዉ አጭር የጽሁፍ መልዕክት  ''አሁንም እንንቃ! '' ...
16/01/2026

#አዴን ዋና ሊቀመንበር ታጋይ ኪሮስ ሮመሃ ለዋግ ኽምራ ህዝብ በአሁኑ ሰዓት በዞኑ እየተከሰተ ባለዉ ዝግናኝ ሞትና ስቆቃ አስመልክተዉ አጭር የጽሁፍ መልዕክት ''አሁንም እንንቃ! '' በሚል ርዕስ በፌስቡክ ትስስር ገጻቸዉ አጋርተዋል።
! #የዋግ ህዝብ ለህልዉነናዉ አንድ መሆን መቻል አለበት!!

👉ለሁለት እና ሶስት ዓመታት ያለ መከላከያ ድጋፍ ህዝቡንና አከባቢውን በማክበር የሚታወቀውን የሰሃላ ፀጥታ ሃይልን በራሱ ካምፕ ለዛውም በድሮን ዘግናኝ እልቂት መፈፀም #በአንድ በኩል ያለበቂ ጥናትና ዝግጅት ከዞኑ የተወጣጡ የፀጥታ ሃይሎችን ተከዜ ጫካ ለእርድ በማቅረብ የፋኖ እራት እንዲሆኑ ማድረግ #በሌላ በኩል ሲታይ በምንም መመዘኛ በስህተት የተፈፀሙ ናቸው ተብለው የማይታለፉ አሳዛኝ ሲሆን #ካወቅን ደግሞ አንቂ ክስተቶች በመሆናቸው አካላት ላይ ህዝቡ በተለይ ደግሞ የፀጥታ ሃይሉ #እርምጃ ሊወስድ ይገባል እንላለን( መንግስት ስራውን ይሰራል ተብሎ ስለማይጠበቅ)። #ካልሆነ ግን ለብልፅግና ወንበር ሲባል እንደሚቀጥል እርግጠኞች ነን።
መንግስትም ሆነ መከላከያ ሰራዊት እንደሌለ የሰሞኑ ክህደት በቂ ማሳያ ነውና ቆም ብለን ልናስብ ይገባል እንላለን።
ለሞቱት እረፍትን ለቤተሰቦቻቸው ደግሞ መፅናናትን እንመኛል።

///  of ADM///  breaking news.....another people of AGEW lost from Sehala woreda. Such young lives gone, this is deeply ...
16/01/2026

/// of ADM///
breaking news.....another people of AGEW lost from Sehala woreda. Such young lives gone, this is deeply painful. It forces us to ask what is happening to our people for this heart breaking catastrophe and who will take responsibility to study the causes and find solutions.

///Rest In Peace ///
Agew Democratic Movement-ADM Head Office.
to ( ኤማ ታረቀኝ )
January 08/2018 E.C

16/01/2026

ለሁሉም የአዴን አመራርና አባላት፣
ለጥር፣ቅዳሜ 09/2018 ዓ.ም የነበረው የምረቃ ዝግጅት በወቅታዊ ሁኔታዎች ምክንያት ለጥር 24/2018 ዓ.ም የተዛወረ መሆኑን እንገልፃለን።
የአዴን ድርጅት ዋና ፅ/ቤት

Address

Ethiopia , Waghimra , Sekota Ketema
Lalibela
19880808

Alerts

Be the first to know and let us send you an email when ሰቆጣ ከተማ አገዉ ዴሞክራሲያዊ ንቅናቄ ሚዲያና ኮሚኒኬሽን ጽ/ቤት posts news and promotions. Your email address will not be used for any other purpose, and you can unsubscribe at any time.

Share