19/01/2022
በምስራቅ ጎጃም ዞን የደባይ ጥላት ግን ወረዳ አስተዳደር በመልሶ ማደራጀቱ የተዋቀረ የካቢኒ አባላት ሹመት
1/ አቶ ጎጃም ሰዋለ--------ም/አስተዳዳሪ
2/ አቶ ፀሐይ በለጠ--------ብልፅግና ፅ/ቤት ሃላፊ
3/ ወ/ሮ የሻለም አበበ-------- ብልፅግና አደረጃጀት ዘርፍ ሃላፊ
4/ አቶ ጤነው አለ ---------የሲ/ሰ/ፅ/ቤት ሃላፊ
5/ ወ/ሮ ታውራኝ ባየ-----------ዋና አፈ ጉባኤ
6/ ወ/ሮ ካሱየ አላምኔ---------ም/አፈ ጉባኤ
6/ አቶ ልቅነው ጌታቸው--------ብልፅግና ፓ/ምክትል ሃላፊ
7/ አቶ ደምስ ብርቁ---------ብልፅግና አደረጃጀት ምክትል ሃላፊ
8/ አቶ ግዛቸው ጥላሁን-------ኦ/ቁ/ኮሚሽን ሃላፊ
9/ አቶ ሰዋለ መኮነን---------አስተዳደር ፅ/ቤት ሃላፊ
10/ አቶ ጌታሰው ገድፍ--------አ/መ/ም/ዋ/ተ/ፅ/ቤት ሃላፊ
11/ አቶ ተፈራ በዜ-----------የመስኖ እና ቆላማ /አካ/ፅ/ቤት ሃላፊ
12/ አቶ በላቸው አቦዝን--------ሰላምና ደህንነት ፅ/ቤት ሃላፊ
13/ አቶ ትልቅሰው አጥናፋ-------ወጣቶችና ስፓርት ፅ/ቤት ሃላፊ
14/ አቶ ግዛቸው ሰጋሆዴ---------ጤና ፅ/ቤት ሃላፊ
15/ አቶ አበበ ንጉሴ----------ጤና ፅ/ቤት ምክትል ሃላፊ
16/ አቶ ሽመልስ አሳቡ----------ስራና ስልጠና ፅ/ቤት ሃላፊ
17/ ወ/ሮ ያየሽ ሙሉ----------የስራና ስልጠና ፅ/ቤት ም/ሃላፊ
18/ አቶ ደመቀ ብርሃኑ -----------የትምህርት ፅ/ቤት ሃላፊ
19/ አቶ ይፍረድ ጌቴ---------ትም/ት ፅ/ቤት ምክትል ሃላፊ
20/ አቶ ተኮላ ብዙአየሁ--------የመንገድ ትራንስፓርት ፅ/ቤት ሃላፊ
22/ አቶ ይታየው ካሳ----------ገቢዎች ፅ/ቤት ሃላፊ
23/ አቶ ሙሉጌታ መኩ--------ገ/ኢ/ል/ፅ/ቤት ሃላፊ
24/ አቶ ጌትነት ዋገው ------------የገ/ኢ/ል/ፅ/ቤት ም/ ሃላፊ
24/ አቶ ባያብል ሃይማኖት ------------የኢንቨስትመንት ፅ/ቤት ሃላፊ
25/ ወ/ሮ ጥሩወርቅ አባተ-------የሴ/ህ/ማ/ጉ/ፅ/ቤት ሃላፊ
26/ ወ/ሮ የሽወርቅ ተስፋየ ----------የመ/ኮ/ጉ/ፅ/ቤት ሃላፊ
27/ ወ/ሮ ማንጠግቦሽ አሰፋ ----------የባ/ቱ/ፅ/ቤት ሃላፊ
28/ አቶ ታሪኩ ምንዋገው -------የወ/ሊግ ፅ/ቤት ሃላፊ
29/ ወ/ሮ ስንቱ ታየ---------የወ/ሊግ ም /ሃላፊ
30/ ወ/ሮ መልካም ባንታምላክ-----ሴ/ሊግ ሃላፊ
31/ ወ/ሮ ሙሉ ብርሃን -------ሴ/ሊግ ም/ሃላፊ
32/ አቶ ባንቴ ህብስቱ ---------የቁይ መሪ መዘጋጃ ስራ አስኪያጅ
33/ አቶ ሙሉሰው ገበየሁ ------የቁይ መሪ መዘጋጃ ምክትል ስራ አስኪያጅ
34/ አቶ ቢያዝን ቸኮል--------የከ/ል/ቤ/ኮ ፅቤት ሃላፊ
35/ አቶ መናሰው መኮነን-------ግብርና ፅ/ቤት ሃላፊ
36/ አቶ ዳምጤ አድማስ ------የህ/ስ/ማ/ፅ/ቤት ሃላፊ
37/ አቶ መኩሬው ትዕዛዙ --------የእን/አሳ/ሃ/ል ፅ/ቤት ሃላፊ
38/ አቶ ብርሃኑ ፈንቴ--------የውሃ ሀብት ፅ/ቤት ሃላፊ
39/ አቶ ያሬ ዳኘ ---------የገ/መ/አስ/አጠ/ፅ/ቤት ሃላፊ
40/ ወ/ሮ ሙሉአለም ግዛቸው -------የግብርና ምክትል ሃላፊ
41/ አቶ ሳላስብ ደባስ -------ሰ/ደ/ፅ/ቤት ም/ሃላፊ
42/ አቶ ተመስጌን ያለው ------ንግ/ገበ/ል/ፅ/ቤት ሃላፊ
በመሆን የተሾሙ ሲሆን የሴቶች ኮታ 26% አሳትፏል።
50% በአዲስ የተዋቀረ ነው። ለተሿሚዎች መልካም የስራ ዘመን ይሁን።
ማገልገል ክቡር ነው! አገልጋዬች እንሁን::