05/06/2026
#ህገ-ወጥ ናፍጣ ሲያጓጉዝ የተገኘ ተከሳሽ በጽኑ እስራት ተቀጣ።
ተከሳሽ የኢፌድሪ የወ/ህ አንቀጽ 32/1/ሀ እና የንግድ መዝገብ አዋጅ ቁጥር 980/2006 አንቀጽ 21(1) እና 49(2) በመተላለፍ
ተከሳሽ ጌታሁን መኮነን የተባለው ሜያዚያ 15 ቀን 2018 ዓ/ም ከጥዋቱ 12፡00 ሰዓት ሲሆን ቻግኒ መውጫ ኬላ ተብሎ ከሚጠራው ስፍራ በሰሌዳ ቁጥር 36248 አ.አ ኤፍኤስአር መኪና ብዛቱ 13 ጃሪካን በመጫን ደብቆ ሲያጓጉዝ በጸጥታ ሀይሎች ክትትል ተይዞ ምርመራ ተጠርቶ ለአዊ ብሄ/አስ/ፍትህ መምሪያ ተልኮ ክስ በተፈጠነ ስነ ስራዓት ክስ ቀርቦበት የዐ/ህግ ምስክሮች ቀርበው በበቂ ሁኔታ የተመሰከረው ስለሆነ እንዲከላከል እድል ተሰጥቶ የመ/ምስክር አቅርቦ ማሰማትና ማስተባባል ያልቻለ ስለሆነ የአዊ ብሔ/አስ/ከፍ/ፍ/ቤት በቀን 28/09/2018 ዓ/ም በዋለው ችሎት 5 ዓመት ጽኑ እስራት እና ብር 10000 የተቀጣ ሲሆን በኢግዚቪትነት የተያዘው 13 ጃሪካን ለመንግስት ገቢ ተድርጓል።
#ናፍጣ
#ቤንዚን
#⚖️ #ፍትህ
🚔 #የህግአስፈጻሚ
❗️ #ወንጀል
🔴 #ከባድወንጀል
🏛 #ፍርድቤት
🌍
📰
🇪🇹
⚖️
🚨
• ⚖️ ፍትህ እንዲኖር አስተያየታችሁን አጋሩ!
• 📣 ህግ ከሁሉ በላይ መሆኑን እናሳይ፤ ሼር ያድርጉ!
• 🔁 ይህን ጉዳይ ሌሎችም እንዲያውቁ አጋሩ!
• 💬 እርስዎ ምን ያስባሉ? ኮመንት ይጻፉ!
• 👍 ፍትህ እንዲበረታ ልጥፉን ላይክ እና ሼር ያድርጉ!